“ኢትዮጵያ ውስጥ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ትኩሳት የወለዳቸው ነገሮች ላይ መሯሯጥ እንጂ የሴቶች ችግርና አሰተዋፅዖዎች ላይ ሲተኮር አናይም” - ኢያሱ በሬንቶ17:05Eyasu Berento. Source: E.Berentoኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (14.68MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ኢያሱ በሬንቶ - በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምህር፤ በቅርቡ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL) መጽሔት ላይ “የሴቶች እኩልነት፣ ብዝሃነትና የሰለጠ ማኅበረሰብ ግንባታ ዕሳቤዎች በዘመን ተሻጋሪ የኢትዮጵያ ፍልስፍና ውስጥ” በሚል ርዕስ ስላቀረቡት ጥናታዊ ፅሑፋቸው ያስረዳሉ።አንኳሮች የሴቶች እኩልነት በኢትዮጵያ ፍልስፍናዊ ምልከታብዝሃነትምክንያታዊ ማኅበረሰብShareLatest podcast episodes"የሴቶች ጉዳይ የተወሰኑ ሰዎች ኃላፊነት ብቻ አይደለም። ሁላችንም ለሴቶች ክብር፣ ነፃነት፣ እኩልነትና በዋናነት ለደህንነታቸው መቆም አለብን።" ናዲያ ሞናያ"ግጥም ውስጤ ያለውን ስሜት የምገልፅበት፣ አንባቢን በእኔ ዓለም ውስጥ፣ ስሜቶቼ ውስጥ የምጋብዝበት መድረክ ነው" ናዲያ ሞናያ"ከመማር ጋር ኃላፊነት አለ፤ የተማሩትን ለሌላው ማስተላለፍ የራስን ኃላፊነት መወጣት ነው። ለሕይወትም ትርጉም አለው።" ናዲያ ሞናያበአውስትራሊያ ጅሎንግ በሚገኝው የነዳጅ ማጣሪያ የእሳት አደጋ ተከሰት