“ኢትዮጵያ ውስጥ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ትኩሳት የወለዳቸው ነገሮች ላይ መሯሯጥ እንጂ የሴቶች ችግርና አሰተዋፅዖዎች ላይ ሲተኮር አናይም” - ኢያሱ በሬንቶ

Eyasu Berento

Eyasu Berento. Source: E.Berento

አቶ ኢያሱ በሬንቶ - በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምህር፤ በቅርቡ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL) መጽሔት ላይ “የሴቶች እኩልነት፣ ብዝሃነትና የሰለጠ ማኅበረሰብ ግንባታ ዕሳቤዎች በዘመን ተሻጋሪ የኢትዮጵያ ፍልስፍና ውስጥ” በሚል ርዕስ ስላቀረቡት ጥናታዊ ፅሑፋቸው ያስረዳሉ።


አንኳሮች


 

  • የሴቶች እኩልነት በኢትዮጵያ ፍልስፍናዊ ምልከታ
  • ብዝሃነት
  • ምክንያታዊ ማኅበረሰብ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now