“ ‘የኔ ልጅ’ ብቻ ከሚለው ዕሳቤ ወጥተን ‘የኛ ልጆች’ ወደሚለው ማኅበረሰባዊ ዕሳቤ ብንገባ ለሁላችንም ጥሩ ይሆናል” አቶ ኢዮብ እሱባለው11:56Eyob Esubalew. Source: E.Esubalewኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.12MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ኢዮብ እሱባለው - የይድነቃቸው ተሰማ ማኅበራዊ እግር ኳስ ክለብ ፕሬዚደንት፤ ስለ ክለቡ እንቅስቃሴዎችና የስፖርት ወጣቶችን ከአደንዛዥ ዕፅና አልኮል የመታደግ ሚና አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የይድነቃቸው ተሰማ ማኅበራዊ እግር ኳስ ክለብ አመሠራረትና አስተዋፅዖዎችየአደንዛዥ ዕፅና አልኮል ማኅበረሰባዊ አሳሳቢነትምክረ ሃሳብ ለማኅበረሰብ አባላትShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስ