“ ከእግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር በመሆን ከ 14 በላይ ለሚሆኑ ሴቶች የእግር ኳስ ስልጠናን እየሰጠን ነው :: " – አቶ እዮብ እሱባለው

Ato Eyob Esubalew Yidnekachew Tessema Social Soccer Club Source: E.E
አቶ እዮብ እሱባለው የይድነቃቸው ተሰማ የሶሻል ሶከር ክለብ ፕሬዝደንት፤ በያዝነው የተማሪዎች እረፍት ጊዜ ክላባቸው ተጨማሪ የሴቶች የእግር ኳስ ስልጠናን ስለሚሰጥ የማህበርሰቡ አባላት ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ገልጸዋል፡፡
Share




