ድምፃዊ ሓጫሉ ሁንዴሳ ትናንት ሰኞ ምሽት ላይ አዲስ አበባ በገላን ኮንዶምኒየም አካባቢ በጥይት ተመትቶ ሕይወቱ አልፋለች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድም "ውድ ሕይወት" አጥተናል ሲሉ የተሰማቸውን ኃዘን ገልጠዋል። ሕልፈተ ሕይወቱን ምክንያት በማድረግ በ2015 ከድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ጋር ስለ ሙዚቃ ሕይወቱ ያደረግነውን ቃለ ምልልስ ዳግም አቅርበናል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Hachalu Hundessa Source: Supplied
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends


