SKIP TO MAIN CONTENT

"ለሙዚቃ ያለኝ ክብር ብቻ ሳይሆን ፍቅርም ለየት ይላል - ሙዚቃ የእውነት ድልድይ ናት" - ሓጫሉ ሁንዴሳ

Interview with Hachalu Hundessa
Hachalu Hundessa Source: Supplied

ድምፃዊ ሓጫሉ ሁንዴሳ ትናንት ሰኞ ምሽት ላይ አዲስ አበባ በገላን ኮንዶምኒየም አካባቢ በጥይት ተመትቶ ሕይወቱ አልፋለች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድም "ውድ ሕይወት" አጥተናል ሲሉ የተሰማቸውን ኃዘን ገልጠዋል። ሕልፈተ ሕይወቱን ምክንያት በማድረግ በ2015 ከድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ጋር ስለ ሙዚቃ ሕይወቱ ያደረግነውን ቃለ ምልልስ ዳግም አቅርበናል።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ድምፃዊ ሓጫሉ ሁንዴሳ ትናንት ሰኞ ምሽት ላይ አዲስ አበባ በገላን ኮንዶምኒየም አካባቢ በጥይት ተመትቶ ሕይወቱ አልፋለች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድም "ውድ ሕይወት" አጥተናል ሲሉ የተሰማቸውን ኃዘን ገልጠዋል። ሕልፈተ ሕይወቱን ምክንያት በማድረግ በ2015 ከድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ጋር ስለ ሙዚቃ ሕይወቱ ያደረግነውን ቃለ ምልልስ ዳግም አቅርበናል።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now