የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን-አውስትራሊያውያን የቅዱስ ሲኖዶስ ጥያቄዎች ግብራዊ ምላሽ እንዲያገኙ በካንብራ ሰላማዊ ሰልፍ አካሔዱ

Canberra.jpg

Ethiopian Orthodox Tewahedo Church faith community demonstration on February 13, 2023, in Canberra, Australia. Credit: HL.Gebreselassie

በኩረ ትጉኅን ኃይለልዑል ገብረሥላሴ፤ በምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዚላንድ አገረ ስብከት የሰላማዊ ሰልፍ ተጠሪ ናቸው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንና ምዕመናን ገጥመዋቸው ያሉትን ችግሮች አስመልክቶ በምሥራቅ አውስትራሊያ ነዋሪ የሆኑ የእምነቱ ተከታዮች ዛሬ ሰኞ የካቲት 6 በአውስትራሊያ መዲና ካንብራ ስላካሔዱት ሰላማዊ ሰልፍ ክንውን ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የሰላማዊ ሰልፉ ተልዕኮ
  • የዓለም አቀፍ አብያተ ክርስቲያናት ድጋፍ
  • የአውስትራሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አገረ ስብከት ተወካዮች ንግግር

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service