በኩረ ትጉኅን ኃይለልዑል ገብረሥላሴ፤ በምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዚላንድ አገረ ስብከት የሰላማዊ ሰልፍ ተጠሪ ናቸው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንና ምዕመናን ገጥመዋቸው ያሉትን ችግሮች አስመልክቶ በምሥራቅ አውስትራሊያ ነዋሪ የሆኑ የእምነቱ ተከታዮች ዛሬ ሰኞ የካቲት 6 በአውስትራሊያ መዲና ካንብራ ስላካሔዱት ሰላማዊ ሰልፍ ክንውን ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የሰላማዊ ሰልፉ ተልዕኮ
- የዓለም አቀፍ አብያተ ክርስቲያናት ድጋፍ
- የአውስትራሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አገረ ስብከት ተወካዮች ንግግር
Share






