Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን-አውስትራሊያውያን የቅዱስ ሲኖዶስ ጥያቄዎች ግብራዊ ምላሽ እንዲያገኙ በካንብራ ሰላማዊ ሰልፍ አካሔዱ

Canberra.jpg
Ethiopian Orthodox Tewahedo Church faith community demonstration on February 13, 2023, in Canberra, Australia. Credit: HL.Gebreselassie

በኩረ ትጉኅን ኃይለልዑል ገብረሥላሴ፤ በምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዚላንድ አገረ ስብከት የሰላማዊ ሰልፍ ተጠሪ ናቸው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንና ምዕመናን ገጥመዋቸው ያሉትን ችግሮች አስመልክቶ በምሥራቅ አውስትራሊያ ነዋሪ የሆኑ የእምነቱ ተከታዮች ዛሬ ሰኞ የካቲት 6 በአውስትራሊያ መዲና ካንብራ ስላካሔዱት ሰላማዊ ሰልፍ ክንውን ይናገራሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Share this with family and friends


በኩረ ትጉኅን ኃይለልዑል ገብረሥላሴ፤ በምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዚላንድ አገረ ስብከት የሰላማዊ ሰልፍ ተጠሪ ናቸው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንና ምዕመናን ገጥመዋቸው ያሉትን ችግሮች አስመልክቶ በምሥራቅ አውስትራሊያ ነዋሪ የሆኑ የእምነቱ ተከታዮች ዛሬ ሰኞ የካቲት 6 በአውስትራሊያ መዲና ካንብራ ስላካሔዱት ሰላማዊ ሰልፍ ክንውን ይናገራሉ።


አንኳሮች

  • የሰላማዊ ሰልፉ ተልዕኮ
  • የዓለም አቀፍ አብያተ ክርስቲያናት ድጋፍ
  • የአውስትራሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አገረ ስብከት ተወካዮች ንግግር

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now