"በጋብቻ ሕይወት ውስጥ ነገሮች ሳይከርሩ እርዳታ መጠየቅ ጋብቻን ያድናል፤ ችግሮችን መደበቅ ለቤት ውስጥ አመፅ ሊዳርግ ይችላል" ሃለክሄ ጋንዩ

Community

Halakhe Ganyu. Source: SBS Amharic

አቶ ሃላክሄ ጋንዩ - በሜልበርን የማኅበረሰብ አዕምሮ ጤና፣ ፍቅርና ጋብቻ አማካሪ፤ ስለ ቤት ውስጥ አመፅ፣ ፍቺና የምክር አገልግሎት ጠቀሜታ ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የትዳር ሕይወት መናጋትና ለአመፅ ተጋላጭነት
  • የፍቺ የአዕምሮ ጤና ተፅዕኖዎች በተፋቺዎችና ልጆች ላይ
  • የጋብቻና ፍቺ ምክር አገልግሎት ጠቀሜታዎች
     

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now