"ከጥፋት የሚያሻግረን ይቅርታ ነው፤ መፍትሔ የሚሰጠን ወደ አንድነት መሰብሰብ ብቻ ነው" ዳይሬክተር ሕልዳና በላይ13:56Simet. Credit: Y.Yilma and H.Belaynehኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.53MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የሲመት ፊልም ፀሐፌና ዳይሬክተር - ሕልዳና በላይነህና የሲመት መሪ ተዋናይና ፕሮዳክሽን ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ያሬድ ይልማ፤ በለንደን የኢትዮጵያ ፊልም ፌስቲቫል ላይ ለተመልካቾች ለዕይታ ስለበቃው ሲመት ፊልም ጭብጦች፣ የተመልካቾች አተያዮችንና በቀጣይነት ለዕይታ ለማቅረብ ስለወጠኑት ሲመት ቁጥር 2 ይዘት ይናገራሉ።አንኳሮችሲመት በሎንዶንየሎንዶን ነዋሪ ኢትዮጵያውያን የአገር ፍቅር ስሜትይቅርታ፣ ምሕረትና አንድነትShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ