"ከጥፋት የሚያሻግረን ይቅርታ ነው፤ መፍትሔ የሚሰጠን ወደ አንድነት መሰብሰብ ብቻ ነው" ዳይሬክተር ሕልዳና በላይ13:56Simet. Credit: Y.Yilma and H.Belaynehኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (10.53MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የሲመት ፊልም ፀሐፌና ዳይሬክተር - ሕልዳና በላይነህና የሲመት መሪ ተዋናይና ፕሮዳክሽን ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ያሬድ ይልማ፤ በለንደን የኢትዮጵያ ፊልም ፌስቲቫል ላይ ለተመልካቾች ለዕይታ ስለበቃው ሲመት ፊልም ጭብጦች፣ የተመልካቾች አተያዮችንና በቀጣይነት ለዕይታ ለማቅረብ ስለወጠኑት ሲመት ቁጥር 2 ይዘት ይናገራሉ።አንኳሮችሲመት በሎንዶንየሎንዶን ነዋሪ ኢትዮጵያውያን የአገር ፍቅር ስሜትይቅርታ፣ ምሕረትና አንድነትShareLatest podcast episodesወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን#109 ዕድሜያቸው እየገፋ ስላሉ ወላጆች መናገርበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነ