“የሲመት ፊልምን ከለውጡ በፊት ለመፃፍ የተነሳሁት ‘ይቅርታን የሚጋብዝ፤ ልዩነትን የሚያጠብ መሪ ማን ነው? ብዬ ነው” ፀሐፌና ዳይሬክተር ሕልዳና በላይነህ12:46Hildana Belayneh. Source: H.Belaynehኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (14.89MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የሲመት ፊልም ፀሐፌና ዳይሬክተር - ሕልዳና በላይነህና የሲመት መሪ ተዋናይና ፕሮዳክሽን ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ያሬድ ይልማ፤ ታሪካዊ ዳራውን የነገሥታቱን ዘመን አድርጎ ለፖለቲካዊ ስልጣን ጭበጣ “የደም ግብር ይብቃ፤ ይቅርታና ምሕረት” ይስፈን ባይ ስለሆነው የፊልም ሥራቸው ይናገራሉ።አንኳሮች ፖለቲካዊ የስልጣን ሽኩቻሕዝብና ገዢይቅርታና ምሕረትShareLatest podcast episodesመብቶቻቸውን ለነፈገቻቸው ሀገር መዋጋት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የጦር አባላት አገልግሎት ዝክረ መታሰቢያ"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀ