“የሲመት ፊልምን ከለውጡ በፊት ለመፃፍ የተነሳሁት ‘ይቅርታን የሚጋብዝ፤ ልዩነትን የሚያጠብ መሪ ማን ነው? ብዬ ነው” ፀሐፌና ዳይሬክተር ሕልዳና በላይነህ12:46Hildana Belayneh. Source: H.Belaynehኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.89MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የሲመት ፊልም ፀሐፌና ዳይሬክተር - ሕልዳና በላይነህና የሲመት መሪ ተዋናይና ፕሮዳክሽን ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ያሬድ ይልማ፤ ታሪካዊ ዳራውን የነገሥታቱን ዘመን አድርጎ ለፖለቲካዊ ስልጣን ጭበጣ “የደም ግብር ይብቃ፤ ይቅርታና ምሕረት” ይስፈን ባይ ስለሆነው የፊልም ሥራቸው ይናገራሉ።አንኳሮች ፖለቲካዊ የስልጣን ሽኩቻሕዝብና ገዢይቅርታና ምሕረትShareLatest podcast episodes"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food" 'በሕይወት ሁሉ ነገር ተሳካልን፤ የእናታችንም ሕልም ተሳክቷል' በምንልበት ሰዓት እናታችንን አጣናት" ሊዲያ ዓለማየሁበመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ሳቢያ የደረሰውን የነዳጅ እጥረትና የዋጋ ንረት አስመልክቶ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ካቢኔ በነገው ዕለት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው