ገና በሰባት ዓመታቸው ብርቱ የትምህርት ጥማት ያደረባቸው አቶ ኢብራሂም መሐመድ ዩሱፍ እራሳቸውን ጨምሮ አራት ልጆቻቸውን ለዩኒቨርሲቲ ዲግሪ ባለቤትነት አብቅተዋል። ከዩኒቨርሲቲ ምሩቃኑ ልጆቻቸው መካከል አንዱ ዶ/ር ሐሰን ኢብራሂም መሐመድ ናቸው። አባትና ልጅ በተለይም የዕውቀት ዘመን በሆነው 21ኛው ክፍለ ዘመን ትምህርት በልጆች የወደፊት ሕይወት ውስጥ ስላለው ሚናና ትሩፋቶች ይናገራሉ።
አንኳሮች
- ከኬንያ ስደት ወደ አውስትራሊያ የሠፈራ ሕይወት
- ልጆችን ለዩኒቨርሲቲ ምሩቅነት የማብቃት ጥረቶችና ስኬቶች
- የአገር ቤትና የአውስትራሊያ ሥርዓተ ትምህርቶች
- የወላጆችና ልጆች ጥብቅ መልካም ግንኙነትና የትምህርት ግቦች
Share






