የምሩቃን ቤተሰብ፤ አራት ልጆቻቸውንና እራሳቸውን ለዩኒቨርሲቲ ምሩቅነት ያበቁ አባት

Community

Dr Hassan Ibrahim Mohammed (R), and Ibrahim Mohammed Yusuf (L). Source: IM.Yusuf and HI.Mohammed

ገና በሰባት ዓመታቸው ብርቱ የትምህርት ጥማት ያደረባቸው አቶ ኢብራሂም መሐመድ ዩሱፍ እራሳቸውን ጨምሮ አራት ልጆቻቸውን ለዩኒቨርሲቲ ዲግሪ ባለቤትነት አብቅተዋል። ከዩኒቨርሲቲ ምሩቃኑ ልጆቻቸው መካከል አንዱ ዶ/ር ሐሰን ኢብራሂም መሐመድ ናቸው። አባትና ልጅ በተለይም የዕውቀት ዘመን በሆነው 21ኛው ክፍለ ዘመን ትምህርት በልጆች የወደፊት ሕይወት ውስጥ ስላለው ሚናና ትሩፋቶች ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • ከኬንያ ስደት ወደ አውስትራሊያ የሠፈራ ሕይወት
  • ልጆችን ለዩኒቨርሲቲ ምሩቅነት የማብቃት ጥረቶችና ስኬቶች
  • የአገር ቤትና የአውስትራሊያ ሥርዓተ ትምህርቶች
  • የወላጆችና ልጆች ጥብቅ መልካም ግንኙነትና የትምህርት ግቦች
     

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now