የምሩቃን ቤተሰብ፤ አራት ልጆቻቸውንና እራሳቸውን ለዩኒቨርሲቲ ምሩቅነት ያበቁ አባት20:14Dr Hassan Ibrahim Mohammed (R), and Ibrahim Mohammed Yusuf (L). Source: IM.Yusuf and HI.Mohammedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (22.04MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ገና በሰባት ዓመታቸው ብርቱ የትምህርት ጥማት ያደረባቸው አቶ ኢብራሂም መሐመድ ዩሱፍ እራሳቸውን ጨምሮ አራት ልጆቻቸውን ለዩኒቨርሲቲ ዲግሪ ባለቤትነት አብቅተዋል። ከዩኒቨርሲቲ ምሩቃኑ ልጆቻቸው መካከል አንዱ ዶ/ር ሐሰን ኢብራሂም መሐመድ ናቸው። አባትና ልጅ በተለይም የዕውቀት ዘመን በሆነው 21ኛው ክፍለ ዘመን ትምህርት በልጆች የወደፊት ሕይወት ውስጥ ስላለው ሚናና ትሩፋቶች ይናገራሉ።አንኳሮች ከኬንያ ስደት ወደ አውስትራሊያ የሠፈራ ሕይወትልጆችን ለዩኒቨርሲቲ ምሩቅነት የማብቃት ጥረቶችና ስኬቶችየአገር ቤትና የአውስትራሊያ ሥርዓተ ትምህርቶችየወላጆችና ልጆች ጥብቅ መልካም ግንኙነትና የትምህርት ግቦች ShareLatest podcast episodesበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ የግድያ ሙከራ እንዳደረገ የተጠረጠረው ግለሰብ ማምሻውን ፍርድ ቤት ሊቀርብ ነውየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮችን ምዝገባ እንዲያከናውኑ ከተከፈቱ ምርጫ ጣቢያዎች መካከል 22ቱ ሕገወጥ ድርጊት በመፈፀማቸው መዝጋቱን አስታወቀ