የምሩቃን ቤተሰብ፤ አራት ልጆቻቸውንና እራሳቸውን ለዩኒቨርሲቲ ምሩቅነት ያበቁ አባት20:14Dr Hassan Ibrahim Mohammed (R), and Ibrahim Mohammed Yusuf (L). Source: IM.Yusuf and HI.Mohammedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (22.04MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ገና በሰባት ዓመታቸው ብርቱ የትምህርት ጥማት ያደረባቸው አቶ ኢብራሂም መሐመድ ዩሱፍ እራሳቸውን ጨምሮ አራት ልጆቻቸውን ለዩኒቨርሲቲ ዲግሪ ባለቤትነት አብቅተዋል። ከዩኒቨርሲቲ ምሩቃኑ ልጆቻቸው መካከል አንዱ ዶ/ር ሐሰን ኢብራሂም መሐመድ ናቸው። አባትና ልጅ በተለይም የዕውቀት ዘመን በሆነው 21ኛው ክፍለ ዘመን ትምህርት በልጆች የወደፊት ሕይወት ውስጥ ስላለው ሚናና ትሩፋቶች ይናገራሉ።አንኳሮች ከኬንያ ስደት ወደ አውስትራሊያ የሠፈራ ሕይወትልጆችን ለዩኒቨርሲቲ ምሩቅነት የማብቃት ጥረቶችና ስኬቶችየአገር ቤትና የአውስትራሊያ ሥርዓተ ትምህርቶችየወላጆችና ልጆች ጥብቅ መልካም ግንኙነትና የትምህርት ግቦች ShareLatest podcast episodesስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food