“የውጭ ፕሮፖጋንዳና ጫናዎችን ለማረም መሠረታችን ትክክለኛ መረጃን ተደራሽ ማድረግ፣ አገራዊ ጥንካሬና የሕዝባችን አንድነት ነው ” ሚኒስትር ደኤታ ከበደ ዲሳሳ

Kebede Disasa, State Minister of Government Communication Service.

Kebede Disasa, State Minister of Government Communication Service. Source: K.Disasa

ከበደ ዲሳሳ - የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ደኤታ፤ ከተመሠረተ ሁለት ወራትን ስላስቆጠረው የኮሙኒኬሽን አገልግሎት እንቅስቃሴዎችና ትልሞችን አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • ዓላማና ሚና
  • የመረጃ ፍሰት፣ ቴክኖሎጂና ተግዳሮች
  • የዓለም አቀፍ ብዙኅን መገናኛና የመረጃ ምንጮች ውዝግብ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now