"እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የመድኃኒዓለምን በዓል እዚያው ቤተክርስቲያኑ ውስጥ እናከብራለን፤ አገልግሎቱንም እንሰጣለን" ቀሲስ መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሌ

Kesis MelakeTsehay.jpg

Kesis MelakeTsehay. Credit: M.Tsehay

መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አኅጉረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅና የብሪስበን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ፤ ሰሞኑን በሜልበርን ደብረሰላም መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ላይ የደረሰውን የጎርፍ አደጋ አስመልክተው መንፈሳዊ የማፅናኛ መልዕክታቸውን ያስተላልፋሉ። ለቤተክርስቲያኒቱ አስተዳዳሪዎችና ምዕመናን ምስጋናቸውን ያቀርባሉ።


አንኳሮች
  • የጎርፍ አደጋ
  • የምዕመናን ክርስቲያናዊ ትብብር
  • መንፈሳዊ ፅናት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now