"እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የመድኃኒዓለምን በዓል እዚያው ቤተክርስቲያኑ ውስጥ እናከብራለን፤ አገልግሎቱንም እንሰጣለን" ቀሲስ መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሌ

Kesis MelakeTsehay.jpg

Kesis MelakeTsehay. Credit: M.Tsehay

መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አኅጉረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅና የብሪስበን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ፤ ሰሞኑን በሜልበርን ደብረሰላም መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ላይ የደረሰውን የጎርፍ አደጋ አስመልክተው መንፈሳዊ የማፅናኛ መልዕክታቸውን ያስተላልፋሉ። ለቤተክርስቲያኒቱ አስተዳዳሪዎችና ምዕመናን ምስጋናቸውን ያቀርባሉ።


አንኳሮች
  • የጎርፍ አደጋ
  • የምዕመናን ክርስቲያናዊ ትብብር
  • መንፈሳዊ ፅናት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service