"እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የመድኃኒዓለምን በዓል እዚያው ቤተክርስቲያኑ ውስጥ እናከብራለን፤ አገልግሎቱንም እንሰጣለን" ቀሲስ መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሌ14:42Kesis MelakeTsehay. Credit: M.Tsehayኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (17.02MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አኅጉረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅና የብሪስበን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ፤ ሰሞኑን በሜልበርን ደብረሰላም መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ላይ የደረሰውን የጎርፍ አደጋ አስመልክተው መንፈሳዊ የማፅናኛ መልዕክታቸውን ያስተላልፋሉ። ለቤተክርስቲያኒቱ አስተዳዳሪዎችና ምዕመናን ምስጋናቸውን ያቀርባሉ።አንኳሮችየጎርፍ አደጋየምዕመናን ክርስቲያናዊ ትብብርመንፈሳዊ ፅናትShareLatest podcast episodes"'ሕይወት አጭር ናት' አባባል አይደለም፤ እውነት ነው። ካንሰር እንዳለብኝ ሲነገረኝ ሕይወት አጭር መሆኗን አስተምሮኛል" ደራሲ ሚስጥረ አደራው"እኔ" ማንነትን ወደ ውስጥ የሚመለከት ነው፤ እሸሽ የነበረው እውነትን መጋፈጥ ከሚፈልገው እኔነቴ ነበር፤ አለባብሰን ማለፍ ስለሚቀለን" ደራሲ ሚስጥረ አደራውእሥራኤልና ሃማስ የተኩስ አቁምና የታጋቾች ለቀቃ የመጀመሪያ ምዕራፍ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታወቁከእሥራኤል እሥር ቤት የወጡ አውስትራሊያውያን የአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት ድጋፍ አሳፋሪ ነው አሉ