አቶ ክፍሉ ታደሰ - የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) መሥራች፤ የቀድሞው ከፍተኛ አመራር አባልና የ “ያ ትውልድ” መጽሐፍ ደራሲ ስለ “እስከ መንገጠል መብቶች ጥያቄ” እና የፖለቲካ ድርጅቶች አመፅ ያዘለ ትንቅንቆችና ክፍፍሎች አንስተው ይናገራሉ። “የኤርትራንም ሆነ የኦነግን የቅኝ ግዛት ጥያቄ መቼም ተቀብለን አናውቅም” ይላሉ። ዳግም የቀረበ። ዳግም የቀረበ።
አንኳሮች
- የብሔር - ብሔረሰብ መብቶች እስከመገንጠል ጥያቄና የኢሕአፓ አቋም
- ክፍፍል - በኢትዮጵያ ተቃዋሚ ኃይሎች ዘንድ
- ቀይ ሽብርና ነጭ ሽብር
Share






