ከኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ንቅናቄ እስከ ብልፅግና ፓርቲ፤ ኢሕአፓ24:25Supporters of the Ethiopian Revolution. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (24.44MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ክፍሉ ታደሰ - የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) መሥራች፤ የቀድሞው ከፍተኛ አመራር አባልና የ “ያ ትውልድ” መጽሐፍ ደራሲ ስለ “እስከ መንገጠል መብቶች ጥያቄ” እና የፖለቲካ ድርጅቶች አመፅ ያዘለ ትንቅንቆችና ክፍፍሎች አንስተው ይናገራሉ። “የኤርትራንም ሆነ የኦነግን የቅኝ ግዛት ጥያቄ መቼም ተቀብለን አናውቅም” ይላሉ። ዳግም የቀረበ። ዳግም የቀረበ።አንኳሮች የብሔር - ብሔረሰብ መብቶች እስከመገንጠል ጥያቄና የኢሕአፓ አቋምክፍፍል - በኢትዮጵያ ተቃዋሚ ኃይሎች ዘንድቀይ ሽብርና ነጭ ሽብርShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረና