ከኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ንቅናቄ እስከ ብልፅግና ፓርቲ፤ ኢሕአፓ24:25Supporters of the Ethiopian Revolution. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (24.44MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ክፍሉ ታደሰ - የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) መሥራች፤ የቀድሞው ከፍተኛ አመራር አባልና የ “ያ ትውልድ” መጽሐፍ ደራሲ ስለ “እስከ መንገጠል መብቶች ጥያቄ” እና የፖለቲካ ድርጅቶች አመፅ ያዘለ ትንቅንቆችና ክፍፍሎች አንስተው ይናገራሉ። “የኤርትራንም ሆነ የኦነግን የቅኝ ግዛት ጥያቄ መቼም ተቀብለን አናውቅም” ይላሉ። ዳግም የቀረበ። ዳግም የቀረበ።አንኳሮች የብሔር - ብሔረሰብ መብቶች እስከመገንጠል ጥያቄና የኢሕአፓ አቋምክፍፍል - በኢትዮጵያ ተቃዋሚ ኃይሎች ዘንድቀይ ሽብርና ነጭ ሽብርShareLatest podcast episodesየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም