“ የእግር ጉዞው ዓላማ በሜልበርን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንንና ትውልደ-ኢትዮጵያውንን ማገናኘት፣ማስተዋወቅና የሕብረት ጥቅሙን ማሳየት ነው ፡፡”13:34ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (12.6MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android መላከ ሰላም ቆሞስ አባ ገብረሰላሴ ጎበና የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ አስተዳዳሪ እና የሰሜን አፍሪካ ሀገረ ስብከት ስራ አስኪያጅ በመጪው ቅዳሜ ፌብርዋሪ 4 ስለሚደረገው የእግር ጉዞ ዓላማ ያስረዳሉ።አንኳሮች ፦ የእግር ጉዞው አላማ ጉዞው የሚሸፍነው ርቀት እና አመታዊ ሁነት ለማድረግ ያለውን እቅድ ShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁየነዳጅ ዋጋ አቀናነስ ጥቆማዎች | ትኩረት ነዳጅ ላይሀገራዊው የምክክር ጉባኤ ምርጫው እንደተጠናቀቀ ይጀመራል ተባለወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን