“ የእግር ጉዞው ዓላማ በሜልበርን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንንና ትውልደ-ኢትዮጵያውንን ማገናኘት፣ማስተዋወቅና የሕብረት ጥቅሙን ማሳየት ነው ፡፡”13:34ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.6MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android መላከ ሰላም ቆሞስ አባ ገብረሰላሴ ጎበና የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ አስተዳዳሪ እና የሰሜን አፍሪካ ሀገረ ስብከት ስራ አስኪያጅ በመጪው ቅዳሜ ፌብርዋሪ 4 ስለሚደረገው የእግር ጉዞ ዓላማ ያስረዳሉ።አንኳሮች ፦ የእግር ጉዞው አላማ ጉዞው የሚሸፍነው ርቀት እና አመታዊ ሁነት ለማድረግ ያለውን እቅድ ShareLatest podcast episodes"'ሕይወት አጭር ናት' አባባል አይደለም፤ እውነት ነው። ካንሰር እንዳለብኝ ሲነገረኝ ሕይወት አጭር መሆኗን አስተምሮኛል" ደራሲ ሚስጥረ አደራው"እኔ" ማንነትን ወደ ውስጥ የሚመለከት ነው፤ እሸሽ የነበረው እውነትን መጋፈጥ ከሚፈልገው እኔነቴ ነበር፤ አለባብሰን ማለፍ ስለሚቀለን" ደራሲ ሚስጥረ አደራውእሥራኤልና ሃማስ የተኩስ አቁምና የታጋቾች ለቀቃ የመጀመሪያ ምዕራፍ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታወቁከእሥራኤል እሥር ቤት የወጡ አውስትራሊያውያን የአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት ድጋፍ አሳፋሪ ነው አሉ