“የአገራችን ቱሪዝም እመርታ እንዲያሳይ የዳያስፖራ ቱሪዝም በቋሚነት ሐምሌ፣ ነሐሴና መስከረም ላይ መመደብ አለበት” አቶ ሉልሰገድ መሰለ09:02Lulseged Mesele. Source: LS.Meseleኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.9MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ሉልሰገድ መሰለ - የኢትዮጵያ የሆቴል ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዚደንትና ዓለም አቀፍ የሆቴልና ቱሪዝም አማካሪ፤ ስለ አገር ውስጥና የዳያስፖራ ቱሪዝም መስክ ይናገራሉ።አንኳሮች የአገር ውስጥና የዳያስፖራ ቱሪዝም ቋሚ ጊዜያት ምደባየዳያስፖራ ማኅበረሰብ አባላትና የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ ተሳታፊዎች የሆቴልና ቱሪዝም አስተዋፅዖዎችየሆቴልና ቱሪዝም ኢንዱስትሪ ሙዋዕለ ፍሰት መንገዶችShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ