“የአገራችን ቱሪዝም እመርታ እንዲያሳይ የዳያስፖራ ቱሪዝም በቋሚነት ሐምሌ፣ ነሐሴና መስከረም ላይ መመደብ አለበት” አቶ ሉልሰገድ መሰለ09:02Lulseged Mesele. Source: LS.Meseleኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.9MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ሉልሰገድ መሰለ - የኢትዮጵያ የሆቴል ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዚደንትና ዓለም አቀፍ የሆቴልና ቱሪዝም አማካሪ፤ ስለ አገር ውስጥና የዳያስፖራ ቱሪዝም መስክ ይናገራሉ።አንኳሮች የአገር ውስጥና የዳያስፖራ ቱሪዝም ቋሚ ጊዜያት ምደባየዳያስፖራ ማኅበረሰብ አባላትና የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ ተሳታፊዎች የሆቴልና ቱሪዝም አስተዋፅዖዎችየሆቴልና ቱሪዝም ኢንዱስትሪ ሙዋዕለ ፍሰት መንገዶችShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስ