“የአገራችንን ቱሪዝም አልሠራንበትም፤ በዓመት ከአንድ ሚሊየን ቱሪስቶች እንኳ አላለፍንም” አቶ ሉልሰገድ መሰለ

Tourism

A view from deserted hotels due to the novel coronavirus (Covid-19) pandemic in Addis Ababa, Ethiopia on June 18, 2020. Source: Getty

አቶ ሉልሰገድ መሰለ - የኢትዮጵያ የሆቴል ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዚደንትና ዓለም አቀፍ የሆቴልና ቱሪዝም አማካሪ፤ የኢትዮጵያን ሆቴልና ቱሪዝም መስክ ተግዳሮቶችና የዕድገት ሂደቶች አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የሆቴሎች ቁጥር
  • የኮቪድ-19 እና ጦርነት አሉታዊ ተፅዕኖዎች በሆቴልና ቱሪዝም ኢንዱስትሪ
  • የሆቴሎች ኮከብ ደረጃ  ምደባ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now