“ባለፉት ሶስት ዓመታት የኢትዮጵያን የውጭ ዕዳ በ10 ፐርሰንት መቀነስ ተችሏል፤ ትልቁ የኢኮኖሚ ሪፎርም አጀንዳችን የዋጋ ግሽበትን መቆጣጠር ቢሆንም አጥጋቢ ሥራ እንዳልተሠራ እንቀበላለን” ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ12:39Mamo Esmelealem Mihretu. Source: SBS Amharicኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.07MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ - የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገዲብ የምጣኔ ሃብት አማካሪና የኢትዮጵያ ዋና የንግድ ተደራዳሪ፤ የበጀት ድጋፍና የልማት ብድርንና የኑሮ ውድነት ለመቀነስ እየተደረጉ ባሉ ጥረቶች ዙሪያ የኢትዮጵያ መንግሥትን ገጥመው ስላሉ የአገር ውስጥና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮችና ያስገኛቸውን ስኬቶች አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የውጭ ዕዳ ጫናየሰብዓዊ ልማት ብድርና የበጀት ድጋፍየዋጋ ግሽበት ቁጥጥርShareLatest podcast episodes"የእኛ ዕድር ከዘርና ሃይማኖት ነፃ የሆነ ነው፤ ኑ ተደጋግፈን ማኅበራዊ ሕይወታችንን እናጎልበት፤ መልካም አዲስ ዓመት" የኢትዮ-አውስትራሊያ አንድነት መረዳጃ ዕድርየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም