“ባለፉት ሶስት ዓመታት የኢትዮጵያን የውጭ ዕዳ በ10 ፐርሰንት መቀነስ ተችሏል፤ ትልቁ የኢኮኖሚ ሪፎርም አጀንዳችን የዋጋ ግሽበትን መቆጣጠር ቢሆንም አጥጋቢ ሥራ እንዳልተሠራ እንቀበላለን” ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ

Mamo Esmelealem Mihretu.

Mamo Esmelealem Mihretu. Source: SBS Amharic

አቶ ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ - የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገዲብ የምጣኔ ሃብት አማካሪና የኢትዮጵያ ዋና የንግድ ተደራዳሪ፤ የበጀት ድጋፍና የልማት ብድርንና የኑሮ ውድነት ለመቀነስ እየተደረጉ ባሉ ጥረቶች ዙሪያ የኢትዮጵያ መንግሥትን ገጥመው ስላሉ የአገር ውስጥና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮችና ያስገኛቸውን ስኬቶች አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የውጭ ዕዳ ጫና
  • የሰብዓዊ ልማት ብድርና የበጀት ድጋፍ
  • የዋጋ ግሽበት ቁጥጥር

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now