“ባለፉት ሶስት ዓመታት የኢትዮጵያን የውጭ ዕዳ በ10 ፐርሰንት መቀነስ ተችሏል፤ ትልቁ የኢኮኖሚ ሪፎርም አጀንዳችን የዋጋ ግሽበትን መቆጣጠር ቢሆንም አጥጋቢ ሥራ እንዳልተሠራ እንቀበላለን” ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ12:39Mamo Esmelealem Mihretu. Source: SBS Amharicኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (11.07MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ - የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገዲብ የምጣኔ ሃብት አማካሪና የኢትዮጵያ ዋና የንግድ ተደራዳሪ፤ የበጀት ድጋፍና የልማት ብድርንና የኑሮ ውድነት ለመቀነስ እየተደረጉ ባሉ ጥረቶች ዙሪያ የኢትዮጵያ መንግሥትን ገጥመው ስላሉ የአገር ውስጥና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮችና ያስገኛቸውን ስኬቶች አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የውጭ ዕዳ ጫናየሰብዓዊ ልማት ብድርና የበጀት ድጋፍየዋጋ ግሽበት ቁጥጥርShareLatest podcast episodes"የሴቶች ጉዳይ የተወሰኑ ሰዎች ኃላፊነት ብቻ አይደለም። ሁላችንም ለሴቶች ክብር፣ ነፃነት፣ እኩልነትና በዋናነት ለደህንነታቸው መቆም አለብን።" ናዲያ ሞናያ"ግጥም ውስጤ ያለውን ስሜት የምገልፅበት፣ አንባቢን በእኔ ዓለም ውስጥ፣ ስሜቶቼ ውስጥ የምጋብዝበት መድረክ ነው" ናዲያ ሞናያ"ከመማር ጋር ኃላፊነት አለ፤ የተማሩትን ለሌላው ማስተላለፍ የራስን ኃላፊነት መወጣት ነው። ለሕይወትም ትርጉም አለው።" ናዲያ ሞናያበአውስትራሊያ ጅሎንግ በሚገኝው የነዳጅ ማጣሪያ የእሳት አደጋ ተከሰት