Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

“ባለፉት ሶስት ዓመታት የኢትዮጵያን የውጭ ዕዳ በ10 ፐርሰንት መቀነስ ተችሏል፤ ትልቁ የኢኮኖሚ ሪፎርም አጀንዳችን የዋጋ ግሽበትን መቆጣጠር ቢሆንም አጥጋቢ ሥራ እንዳልተሠራ እንቀበላለን” ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ

Mamo Esmelealem Mihretu.

Mamo Esmelealem Mihretu. Source: SBS Amharic

አቶ ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ - የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገዲብ የምጣኔ ሃብት አማካሪና የኢትዮጵያ ዋና የንግድ ተደራዳሪ፤ የበጀት ድጋፍና የልማት ብድርንና የኑሮ ውድነት ለመቀነስ እየተደረጉ ባሉ ጥረቶች ዙሪያ የኢትዮጵያ መንግሥትን ገጥመው ስላሉ የአገር ውስጥና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮችና ያስገኛቸውን ስኬቶች አስመልክተው ይናገራሉ።


Published

Updated

By Demeke Kebede

Source: SBS



Share this with family and friends


አቶ ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ - የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገዲብ የምጣኔ ሃብት አማካሪና የኢትዮጵያ ዋና የንግድ ተደራዳሪ፤ የበጀት ድጋፍና የልማት ብድርንና የኑሮ ውድነት ለመቀነስ እየተደረጉ ባሉ ጥረቶች ዙሪያ የኢትዮጵያ መንግሥትን ገጥመው ስላሉ የአገር ውስጥና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮችና ያስገኛቸውን ስኬቶች አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የውጭ ዕዳ ጫና
  • የሰብዓዊ ልማት ብድርና የበጀት ድጋፍ
  • የዋጋ ግሽበት ቁጥጥር

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now