"የአውስትራሊያ የመጀመሪያ ነዋሪዎችን ኑሮ እንዳየሁት በጣም ነው የሚያሳዝነው" አቶ ማርሸት መሸሻ10:58Marshet Meshesha. Credit: M.Mesheshaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (6.58MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ማርሸት መሸሻ፤ በምዕራብ አውስትራሊያ የማዕድን ፍለጋና ምርምር ባለሙያ ናቸው። አውስትራሊያ የድምፅ ለፓርላም ሕዝበ ውሳኔን ለማካሔድ በማምራት ላይ ከመሆኗ ጋር አያይዘው፤ ስለ አውስትራሊያ ነባር ዜጎች ያላቸውን ግንዛቤና፣ በሥራና የግል ግንኙነቶች አላስተዋሏቸው የነባር ዜጎች ማኅበራዊ ጉስቁልናና መንፈሳዊ ዕሴቶች አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮችየአውስትራሊያ ነባር ዜጎችን መረዳትትውውቅኮሮቦሪተጨማሪ ያድምጡ"የመጠጥ ጥገኝነትን፣የሕፃናት ጉስቁልናንና ከመጠን ያለፈ እሥራትን የማቃለል ሃሳብ ይዞ ለሚመጣ ሕዝበ ውሳኔ የአውስትራሊያ ሕዝብ እሺ ይላል ብዬ አስባለሁ" አቶ ማርሸት መሸሻShareLatest podcast episodes"ትልቁ ነገር ባለ ትልቅ ቤት መሆኑ ሳይሆን፤ ከልጆቻችን ጋር ያለን ትልቅ ግንኙነት ነው፤ በተለይ አባቶች። ለእናቶች ትልቅ ምስጋና አቀርባለሁ" ዶ/ር ብርሃን አሕመድ"እኛ ኤርትራ፣ ኢትዮጵያ፣ ሱዳን፣ ሶማሌ እንላለን፤ ልጆቻችን የሚኖሩት እንደ አፍሪካዊ ነው። በእነሱ ጭንቅላት ማሰብ ግድ ይሆናል" ዶ/ር ብርሃን አሕመድለሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ ድምፅ የሚሰጥበት ቀን ግንቦት 24 እንዲሆን ጥሪ ቀረበ"ይቅርታ ይደረግልኝና የኢትዮጵያ ፊልም ከአዳራሽና ሬስቶራንት በባሕል ማዕከል ወይም ሲኒማ ቤት ቢታይ ሲኒማችን ክብር ይኖረዋል" ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ