“ራዕዬ የጎንደር ትንሣኤ ነው” - ም/ከንቲባ ኢንጂነር ማስተዋል ስዩም

Eng. Mastewal Seyoum, Deputy Mayor of Gonder Source: Courtesy of MS
ኢንጂነር ማስተዋል ስዩም - የጎንደር ምክትል ከንቲባ፤ በቅርቡ እንደምን የከንቲባነት ኃላፊነትን እንደተቀበሉ፣ ለጎንደር ከተማ አልላቸው ትልሞችና ራዕይ ይናገራሉ። በባሕር ማዶ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንም ጥሪ ያቀርባሉ።
Share




