Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

በአውስትራሊያ የዘንድሮውን ጥምቀት በአል በወረርሽኙ ሳቢያ በየደብሩ እንዲከበር ውሳኔ ተላለፈ

.
Melake Tsehay Mengistu Haile Source: M Haile

መላክ ጸሃይ መንግስቱ ሀይሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያ የምስራቅ አውስትራሊያ እና ኒውዚላንድ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ እንዲሁም የብሪዝበን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ ፤ ሀገረ ስብከቱ የዘንድሮው የጥምቀት በአል በየአድባራቱ እንዲከበር ውሳኔ አስተላልፏል ብለዋል። ህዝበ ክርስቲያኑ መንግስት የሚያወጣውን የኮሮናቫይረስ መመሪያዎችን በመከተል ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ እንዲያከብሩ አሳስበዋል ።


Published

Updated

Presented by Martha Tsegaw

Source: SBS


Share this with family and friends


መላክ ጸሃይ መንግስቱ ሀይሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያ የምስራቅ አውስትራሊያ እና ኒውዚላንድ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ እንዲሁም የብሪዝበን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ ፤ ሀገረ ስብከቱ የዘንድሮው የጥምቀት በአል በየአድባራቱ እንዲከበር ውሳኔ አስተላልፏል ብለዋል። ህዝበ ክርስቲያኑ መንግስት የሚያወጣውን የኮሮናቫይረስ መመሪያዎችን በመከተል ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ እንዲያከብሩ አሳስበዋል ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now