“መብቶቻችንን ለማስከበር የሕዝብ ቆጠራ ፎርም በትክክል ሞልተን መላክ እንዳለብን ለማሳሰብ እወዳለሁ” መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሉ14:46Melake - Tsehay Mengistu Hailu and Seblework Tadesse. Source: M.Hailu and SW.Tadesseኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.6MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሉ፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አሕጉረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅና የብሪዝበን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ እና ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ፤ የደቡብ ብሪስበን ማኅበረሰብ ሃብ ማኔጂንግ ዳይሬክተር፤ ነገ ኦገስት 10 በመላው አውስትራሊያ ስለሚካሔደው የሕዝብ ቆጠራ ማኅበረሰባዊ ጠቀሜታ ያሳስባሉ።አንኳሮች የሕዝብ ቆጠራ አስፈላጊነትሃይማኖታዊ ማንነትማኅበረሰባዊ ጠቀሜታShareLatest podcast episodesኢትዮጵያ በአሜሪካ የፍልሰት ቪዛ ከሚገኙ 75 ሀገራት መካከል አንዷ ሆነች"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደች