“መብቶቻችንን ለማስከበር የሕዝብ ቆጠራ ፎርም በትክክል ሞልተን መላክ እንዳለብን ለማሳሰብ እወዳለሁ” መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሉ

Melake - Tsehay Mengistu Hailu and Seblework Tadesse

Melake - Tsehay Mengistu Hailu and Seblework Tadesse. Source: M.Hailu and SW.Tadesse

መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሉ፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አሕጉረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅና የብሪዝበን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ እና ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ፤ የደቡብ ብሪስበን ማኅበረሰብ ሃብ ማኔጂንግ ዳይሬክተር፤ ነገ ኦገስት 10 በመላው አውስትራሊያ ስለሚካሔደው የሕዝብ ቆጠራ ማኅበረሰባዊ ጠቀሜታ ያሳስባሉ።


አንኳሮች


 

  • የሕዝብ ቆጠራ አስፈላጊነት
  • ሃይማኖታዊ ማንነት
  • ማኅበረሰባዊ ጠቀሜታ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service