“በሕዝብ ቆጠራው ላይ የቋንቋ፣ ባሕላዊ፣ ሃይማኖታዊና ብሔራዊ ማንነታችን ላይ ትኩረት መስጠትን መዘንጋት የለብንም” ሰብለወርቅ ታደሰ

Census 2021

Teacher helps student filling her Census forms. Source: Getty

መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሉ፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አሕጉረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅና የብሪዝበን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ እና ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ፤ የደቡብ ብሪስበን ማኅበረሰብ ሃብ ማኔጂንግ ዳይሬክተር፤ ነገ ኦገስት 10 በመላው አውስትራሊያ ስለሚካሔደው የሕዝብ ቆጠራ ማኅበረሰባዊ ጠቀሜታ ያሳስባሉ።


አንኳሮች


 

  • የሕዝብ ቆጠራ ትኩረት አቅጣጫ
  • ብሔራዊ ማንነት
  • የፎርም አሞላል እገዛ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service