“በሕዝብ ቆጠራው ላይ የቋንቋ፣ ባሕላዊ፣ ሃይማኖታዊና ብሔራዊ ማንነታችን ላይ ትኩረት መስጠትን መዘንጋት የለብንም” ሰብለወርቅ ታደሰ10:19Teacher helps student filling her Census forms. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.02MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሉ፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አሕጉረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅና የብሪዝበን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ እና ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ፤ የደቡብ ብሪስበን ማኅበረሰብ ሃብ ማኔጂንግ ዳይሬክተር፤ ነገ ኦገስት 10 በመላው አውስትራሊያ ስለሚካሔደው የሕዝብ ቆጠራ ማኅበረሰባዊ ጠቀሜታ ያሳስባሉ።አንኳሮች የሕዝብ ቆጠራ ትኩረት አቅጣጫብሔራዊ ማንነትየፎርም አሞላል እገዛShareLatest podcast episodesበትግራይ ክልል የወባ በሽታ በወረርሽኝ መልክ መከሰቱ ተነገረ“ በአውስትራሊያ ያሉት የበጎ ፈቃድ አገልጋዮች ያደረጉት አስተዋፅዖ ታላቅ ነው፤ የበርካታ ታዳጊዎችን ሕይወት ለውጠዋል” የብሬቭኸርትስ ኢትዮጵያ አባላት“ ኑ እና አብረን እራት እንብላ ፤ ወገኖቻችንንም እንርዳ "- የብሬቭኸርትስ ኢትዮጵያ አባላትአውስትራሊያ የዶናልድ ትራምፕን ባለ 20 ነጥብ የጋዛ የሰላም ዕቅድ እንደምትደግፍ አስታወቀች