መላከ ጸሃይ መንግስቱ ሀይሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያ የምስራቅ አውስትራሊያ እና ኒውዚላንድ አህጉረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ እንዲሁም የብሪዝበን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ የፋሲካ በአል መባቻን ተከትሎ ስላለው በአለ ማእዶት ያስረዳሉ፡፡
አንኳሮች
- የፋሲካ በአል አከባበር
- የእምነት ተቋማት እና ማህበረሰባዊ ሚና
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends

