መሠረት አሰፋ የጋብቻ ሕይወቷ የተሳሰረው ከጣሊያናዊ ባለቤቷ ጋር ነው። የኢትዮጵያና የአውሮፓውያን ሃይማኖታዊና ሕዝባዊ በዓላት ሲመጡ ሁለቱንም አዋድደው በጋራ አድምቀው ያከብራሉ። የዘንድሮውን በዓለ ፋሲካ እንደምን በጋራ ከቤተሰቧ ጋር እንዳከበረች ታወጋለች።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Elias Gudisa
Source: SBS
Share this with family and friends

