"ሕወሓትም ሆነ የፌዴራል መንግሥቱ የፕሪቶሪያውን ስምምነት እያከበሩ ነው ብለን አናስብም፤ሕወሓት ጠያቂ፤ፌዴራል መንግሥቱ አፅዳቂ እየሆነ ነው ያለው"አቶ መስፍን ደሳለኝ12:22Mesfin Desalegn, Deputy Chairman of Tigray Democratic Party (TDP). Credit: M.DesalegnSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.6MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ መስፍን ደሳለኝ - የትግራይ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ትዲፓ) ምክትል ሊቀመንበር፤ ፓርቲያቸው በትግራይ እየተመሠረተ ያለው ጊዜያዊ አስተዳደር አወቃቀር የፕሪቶሪያውንና የናይሮቢውን የሕወሓትና የፌዴራል መንግሥቱን የሰላም ስምምነት ተከትሎ "ሁሉን አካታች" ሆኖ አልተገኘም የሚል ቅሬታውን ለፌዴሬሽን ምክር ቤት እንደምን እንዳሰማ ይናገራሉ።አንኳሮችየትዲፓ የአገር ውስጥ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎችበትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ምሥረታ አለመካተትየትዲፓ የወደፊት ፖለቲካዊ ጉዞተጨማሪ ያንብቡጄኔራል ታደሰ ወረደና ጄኔራል ፃድቃን ወልደ ተንሳይ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዚደንት ሆነው ተሾሙShareLatest podcast episodes"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህኢሬቻ መልካ በሜልበርን - አውስትራሊያ እሑድ ዕለት ሊከበር ነው"ደሲ ለእግዚአብሔር ቃልና ለፍቅር የተረታች ናት፤ በሕልፈቷ ድንጋጤ ውስጥ ነው ያለሁት፤ ያለ እሷ እንዴት እንደምኖር አላውቅም" የፓስተር ደሲ ባለቤት አቶ ዓይናለም ካሱ