"ሕወሓትም ሆነ የፌዴራል መንግሥቱ የፕሪቶሪያውን ስምምነት እያከበሩ ነው ብለን አናስብም፤ሕወሓት ጠያቂ፤ፌዴራል መንግሥቱ አፅዳቂ እየሆነ ነው ያለው"አቶ መስፍን ደሳለኝ

Mesfin Desalegn.jpg

Mesfin Desalegn, Deputy Chairman of Tigray Democratic Party (TDP). Credit: M.Desalegn

አቶ መስፍን ደሳለኝ - የትግራይ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ትዲፓ) ምክትል ሊቀመንበር፤ ፓርቲያቸው በትግራይ እየተመሠረተ ያለው ጊዜያዊ አስተዳደር አወቃቀር የፕሪቶሪያውንና የናይሮቢውን የሕወሓትና የፌዴራል መንግሥቱን የሰላም ስምምነት ተከትሎ "ሁሉን አካታች" ሆኖ አልተገኘም የሚል ቅሬታውን ለፌዴሬሽን ምክር ቤት እንደምን እንዳሰማ ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የትዲፓ የአገር ውስጥ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች
  • በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ምሥረታ አለመካተት
  • የትዲፓ የወደፊት ፖለቲካዊ ጉዞ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
"ሕወሓትም ሆነ የፌዴራል መንግሥቱ የፕሪቶሪያውን ስምምነት እያከበሩ ነው ብለን አናስብም፤ሕወሓት ጠያቂ፤ፌዴራል መንግሥቱ አፅዳቂ እየሆነ ነው ያለው"አቶ መስፍን ደሳለኝ | SBS Amharic