"ሕወሓትም ሆነ የፌዴራል መንግሥቱ የፕሪቶሪያውን ስምምነት እያከበሩ ነው ብለን አናስብም፤ሕወሓት ጠያቂ፤ፌዴራል መንግሥቱ አፅዳቂ እየሆነ ነው ያለው"አቶ መስፍን ደሳለኝ12:22Mesfin Desalegn, Deputy Chairman of Tigray Democratic Party (TDP). Credit: M.DesalegnSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (8.6MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ መስፍን ደሳለኝ - የትግራይ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ትዲፓ) ምክትል ሊቀመንበር፤ ፓርቲያቸው በትግራይ እየተመሠረተ ያለው ጊዜያዊ አስተዳደር አወቃቀር የፕሪቶሪያውንና የናይሮቢውን የሕወሓትና የፌዴራል መንግሥቱን የሰላም ስምምነት ተከትሎ "ሁሉን አካታች" ሆኖ አልተገኘም የሚል ቅሬታውን ለፌዴሬሽን ምክር ቤት እንደምን እንዳሰማ ይናገራሉ።አንኳሮችየትዲፓ የአገር ውስጥ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎችበትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ምሥረታ አለመካተትየትዲፓ የወደፊት ፖለቲካዊ ጉዞተጨማሪ ያንብቡጄኔራል ታደሰ ወረደና ጄኔራል ፃድቃን ወልደ ተንሳይ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዚደንት ሆነው ተሾሙShareLatest podcast episodes"በጎ መሥራት ለራስም፤ ለማኅበረሰብም ጠቃሚ ነው። ሁላችንም መንፈሳችንን ወደ በጎ መንገድ መርተን ምሳሌ እንድንሆን በአደራ መልኩ ለማኅበርሰቡ አሳስባለሁ" ወርቅነህ ባይህፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁየነዳጅ ዋጋ አቀናነስ ጥቆማዎች | ትኩረት ነዳጅ ላይሀገራዊው የምክክር ጉባኤ ምርጫው እንደተጠናቀቀ ይጀመራል ተባለ