"ሕወሓትም ሆነ የፌዴራል መንግሥቱ የፕሪቶሪያውን ስምምነት እያከበሩ ነው ብለን አናስብም፤ሕወሓት ጠያቂ፤ፌዴራል መንግሥቱ አፅዳቂ እየሆነ ነው ያለው"አቶ መስፍን ደሳለኝ12:22Mesfin Desalegn, Deputy Chairman of Tigray Democratic Party (TDP). Credit: M.DesalegnSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.6MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ መስፍን ደሳለኝ - የትግራይ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ትዲፓ) ምክትል ሊቀመንበር፤ ፓርቲያቸው በትግራይ እየተመሠረተ ያለው ጊዜያዊ አስተዳደር አወቃቀር የፕሪቶሪያውንና የናይሮቢውን የሕወሓትና የፌዴራል መንግሥቱን የሰላም ስምምነት ተከትሎ "ሁሉን አካታች" ሆኖ አልተገኘም የሚል ቅሬታውን ለፌዴሬሽን ምክር ቤት እንደምን እንዳሰማ ይናገራሉ።አንኳሮችየትዲፓ የአገር ውስጥ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎችበትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ምሥረታ አለመካተትየትዲፓ የወደፊት ፖለቲካዊ ጉዞተጨማሪ ያንብቡጄኔራል ታደሰ ወረደና ጄኔራል ፃድቃን ወልደ ተንሳይ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዚደንት ሆነው ተሾሙShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ