"እንደ ሩጫና ኳሱ እኛም በጁ ጂትሱ ኢትዮጵያችንን እናስጠራለን" መስከረምና ፀሐይ ዓለማየሁ

Sports

Tsehay Alemayehu (L), and Meskerem Alemayehu (R). Source: TM. Alemayehu

እህትማማቾቹ ኢትዮጵያውያን የጁ ጂትሱ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪዎች መስከረምና ፀሐይ ዓለማየሁ ይባላሉ። መስከረም በአፍሪካ ሻምፒዮና የብርና ነሐስ ሜዳል ባለቤት ስትሆን፤ ወርሃ ጁላይ ላይ በአገረ አሜሪካ በሚከናወነው የዓለም ጁ ጂትሱ ሻምፒዮና ላይ አፍሪካን ወክላ ትፎካከራለች። እህት ፀሐይ ከአንድ ሳምንት በኋላ አንጎላ በሚካሔደው የጁ ጂትሱ ውድድር ላይ ኢትዮጵያን ወክላ ለመገኘት በመሰናዶ ላይ ናት። አጋዥ ፌዴሬሽን ስለሌላቸው የወገን ድጋፍን ጠያቂ ናቸው።


አንኳሮች


 

  • እህትማማቾችና የብራዚል ጁ ጂትሱ
  • ውድድር፣ ስኬትና ዳግም መሰናዶ
  • ወገን ለወገን

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service