"እንደ ሩጫና ኳሱ እኛም በጁ ጂትሱ ኢትዮጵያችንን እናስጠራለን" መስከረምና ፀሐይ ዓለማየሁ07:52Tsehay Alemayehu (L), and Meskerem Alemayehu (R). Source: TM. Alemayehuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.28MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android እህትማማቾቹ ኢትዮጵያውያን የጁ ጂትሱ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪዎች መስከረምና ፀሐይ ዓለማየሁ ይባላሉ። መስከረም በአፍሪካ ሻምፒዮና የብርና ነሐስ ሜዳል ባለቤት ስትሆን፤ ወርሃ ጁላይ ላይ በአገረ አሜሪካ በሚከናወነው የዓለም ጁ ጂትሱ ሻምፒዮና ላይ አፍሪካን ወክላ ትፎካከራለች። እህት ፀሐይ ከአንድ ሳምንት በኋላ አንጎላ በሚካሔደው የጁ ጂትሱ ውድድር ላይ ኢትዮጵያን ወክላ ለመገኘት በመሰናዶ ላይ ናት። አጋዥ ፌዴሬሽን ስለሌላቸው የወገን ድጋፍን ጠያቂ ናቸው።አንኳሮች እህትማማቾችና የብራዚል ጁ ጂትሱውድድር፣ ስኬትና ዳግም መሰናዶወገን ለወገንShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስ