"እንደ ሩጫና ኳሱ እኛም በጁ ጂትሱ ኢትዮጵያችንን እናስጠራለን" መስከረምና ፀሐይ ዓለማየሁ

Sports

Tsehay Alemayehu (L), and Meskerem Alemayehu (R). Source: TM. Alemayehu

እህትማማቾቹ ኢትዮጵያውያን የጁ ጂትሱ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪዎች መስከረምና ፀሐይ ዓለማየሁ ይባላሉ። መስከረም በአፍሪካ ሻምፒዮና የብርና ነሐስ ሜዳል ባለቤት ስትሆን፤ ወርሃ ጁላይ ላይ በአገረ አሜሪካ በሚከናወነው የዓለም ጁ ጂትሱ ሻምፒዮና ላይ አፍሪካን ወክላ ትፎካከራለች። እህት ፀሐይ ከአንድ ሳምንት በኋላ አንጎላ በሚካሔደው የጁ ጂትሱ ውድድር ላይ ኢትዮጵያን ወክላ ለመገኘት በመሰናዶ ላይ ናት። አጋዥ ፌዴሬሽን ስለሌላቸው የወገን ድጋፍን ጠያቂ ናቸው።


አንኳሮች


 

  • እህትማማቾችና የብራዚል ጁ ጂትሱ
  • ውድድር፣ ስኬትና ዳግም መሰናዶ
  • ወገን ለወገን

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now