የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሣሁን አድናቂዎች ማኅበር የሩብ ሚሊየን ችሮታዎችን ለተፈናቃዮችና ተጎጂዎች አሰባሰበ

Homeland Report

Source: M.Tadesse

በአርቲስት ቴዲ አፍሮ "ፍቅር፣ አንድነትና ኢትዮጵያዊነት" መርህ ላይ የተመሠረተው የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሣሁን አድናቂዎች ማኅበር "አለሁ ለወገኔ" በሚል መሪ ቃል ከሰብዓዊ ድጋፍ ጥምረት ጋር በጋራ ለተፈናቃይና ተጎጂዎች መርጃ የሚውሉ አልባሳት፣ የግል ንፅህና መጠበቂያና ምግቦችን አሰባስቧል። እሑድ ታሕሳስ 3 የተካሔደውን "የአለሁ ለወገኔ" የበጎ አድራጎት ክንውንን አስመልክቶ የማኅበሩ መሪና የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ምስክር ታደሰ ያስረዳሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now