Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሣሁን አድናቂዎች ማኅበር የሩብ ሚሊየን ችሮታዎችን ለተፈናቃዮችና ተጎጂዎች አሰባሰበ

Homeland Report

በአርቲስት ቴዲ አፍሮ "ፍቅር፣ አንድነትና ኢትዮጵያዊነት" መርህ ላይ የተመሠረተው የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሣሁን አድናቂዎች ማኅበር "አለሁ ለወገኔ" በሚል መሪ ቃል ከሰብዓዊ ድጋፍ ጥምረት ጋር በጋራ ለተፈናቃይና ተጎጂዎች መርጃ የሚውሉ አልባሳት፣ የግል ንፅህና መጠበቂያና ምግቦችን አሰባስቧል። እሑድ ታሕሳስ 3 የተካሔደውን "የአለሁ ለወገኔ" የበጎ አድራጎት ክንውንን አስመልክቶ የማኅበሩ መሪና የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ምስክር ታደሰ ያስረዳሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Share this with family and friends


በአርቲስት ቴዲ አፍሮ "ፍቅር፣ አንድነትና ኢትዮጵያዊነት" መርህ ላይ የተመሠረተው የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሣሁን አድናቂዎች ማኅበር "አለሁ ለወገኔ" በሚል መሪ ቃል ከሰብዓዊ ድጋፍ ጥምረት ጋር በጋራ ለተፈናቃይና ተጎጂዎች መርጃ የሚውሉ አልባሳት፣ የግል ንፅህና መጠበቂያና ምግቦችን አሰባስቧል። እሑድ ታሕሳስ 3 የተካሔደውን "የአለሁ ለወገኔ" የበጎ አድራጎት ክንውንን አስመልክቶ የማኅበሩ መሪና የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ምስክር ታደሰ ያስረዳሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now