የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሣሁን አድናቂዎች ማኅበር የሩብ ሚሊየን ችሮታዎችን ለተፈናቃዮችና ተጎጂዎች አሰባሰበ

Homeland Report

Source: M.Tadesse

በአርቲስት ቴዲ አፍሮ "ፍቅር፣ አንድነትና ኢትዮጵያዊነት" መርህ ላይ የተመሠረተው የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሣሁን አድናቂዎች ማኅበር "አለሁ ለወገኔ" በሚል መሪ ቃል ከሰብዓዊ ድጋፍ ጥምረት ጋር በጋራ ለተፈናቃይና ተጎጂዎች መርጃ የሚውሉ አልባሳት፣ የግል ንፅህና መጠበቂያና ምግቦችን አሰባስቧል። እሑድ ታሕሳስ 3 የተካሔደውን "የአለሁ ለወገኔ" የበጎ አድራጎት ክንውንን አስመልክቶ የማኅበሩ መሪና የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ምስክር ታደሰ ያስረዳሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service