የዲጂታል ሥርዓተ ትምህርትን እንደምን የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ማስፈን ይቻላል?17:23Moges Kelkile. Source: M.Kelkileኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (17.88MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ሞገስ ከልክሌ - በአገረ አሜሪካ የዲጂታል ስትራቴጂ ነዳፊና ዳይሬክተር ናቸው። የዲጂታል ሥርዓተ ትምህርት ኢትዮጵያ ውስጥ የመዘርጊያ መንገዶችን፣ ለትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ስለሚኖረው ሚና ሙያዊ አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮች የዲጂታል ሥርዓተ ትምህርት ፖሊሲ ቀረፃየግል ባለ ሃብቶች፣ መንግሥታዊ ተቋማት፣ የተማሪዎችና አስተማሪዎች ሚናየዲጂታል መሠረተ ልማት ዝርጋታShareLatest podcast episodes"የሴቶች ጉዳይ የተወሰኑ ሰዎች ኃላፊነት ብቻ አይደለም። ሁላችንም ለሴቶች ክብር፣ ነፃነት፣ እኩልነትና በዋናነት ለደህንነታቸው መቆም አለብን።" ናዲያ ሞናያ"ግጥም ውስጤ ያለውን ስሜት የምገልፅበት፣ አንባቢን በእኔ ዓለም ውስጥ፣ ስሜቶቼ ውስጥ የምጋብዝበት መድረክ ነው" ናዲያ ሞናያ"ከመማር ጋር ኃላፊነት አለ፤ የተማሩትን ለሌላው ማስተላለፍ የራስን ኃላፊነት መወጣት ነው። ለሕይወትም ትርጉም አለው።" ናዲያ ሞናያበአውስትራሊያ ጅሎንግ በሚገኝው የነዳጅ ማጣሪያ የእሳት አደጋ ተከሰት