የዲጂታል ሥርዓተ ትምህርትን እንደምን የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ማስፈን ይቻላል?

Moges Kelkile.

Moges Kelkile. Source: M.Kelkile

አቶ ሞገስ ከልክሌ - በአገረ አሜሪካ የዲጂታል ስትራቴጂ ነዳፊና ዳይሬክተር ናቸው። የዲጂታል ሥርዓተ ትምህርት ኢትዮጵያ ውስጥ የመዘርጊያ መንገዶችን፣ ለትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ስለሚኖረው ሚና ሙያዊ አተያያቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች


 

  • የዲጂታል ሥርዓተ ትምህርት ፖሊሲ ቀረፃ
  • የግል ባለ ሃብቶች፣ መንግሥታዊ ተቋማት፣ የተማሪዎችና አስተማሪዎች ሚና
  • የዲጂታል መሠረተ ልማት ዝርጋታ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now