የዲጂታል ሥርዓተ ትምህርትን እንደምን የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ማስፈን ይቻላል?17:23Moges Kelkile. Source: M.Kelkileኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (17.88MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ሞገስ ከልክሌ - በአገረ አሜሪካ የዲጂታል ስትራቴጂ ነዳፊና ዳይሬክተር ናቸው። የዲጂታል ሥርዓተ ትምህርት ኢትዮጵያ ውስጥ የመዘርጊያ መንገዶችን፣ ለትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ስለሚኖረው ሚና ሙያዊ አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮች የዲጂታል ሥርዓተ ትምህርት ፖሊሲ ቀረፃየግል ባለ ሃብቶች፣ መንግሥታዊ ተቋማት፣ የተማሪዎችና አስተማሪዎች ሚናየዲጂታል መሠረተ ልማት ዝርጋታShareLatest podcast episodes"ቀደም ሲል የጦርነት ድምፅ ሰምተን አናውቅም። አሁን ግን ሕብረተሰቡን በጣም የረበሸና በተለይ የሕፃናት ሥነ ልቦና ላይ ጎጂ ሆኖ ነው ያለው።" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁ