"በግብር ወቅት መንግሥት የሚጠይቀውን ሕጋዊ መንገድ አለመከተል ከቅጣት እስከ ንግድ ቤት መዘጋት ችግር ሊያጋልጥ ይችላል። ” አቶ ሙሉቀን አሰፋ16:15Muluken Assefa. Credit: M.AssefaSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (17.88MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ሙሉቀን አሰፋ የ Smart Lodge Tax and Accounting የሂሳብ ባለሙያ እና የግብር አማካሪ ፤ ግብር ከፋዮች የሚገባቸውን ምላሽ እንዲያገኙ ሕጋዊ መረጃዎችን በሰዓቱ ማቅረብ እንደሚገባቸው ምክረ ሃሳባቸውን ያጋራሉ።አንኳሮችግብር ከፋዮች ታክስን ከማሠራታቸው በፊት ማሟላት ያለባቸው ቅድመ ሁኔታዎችታክስን በወቅቱ ያለማሰራት የሚያስከትለው ችግርደንበኞችን በቋንቋቸው ማገልገል ያለው ጠቀሜታ ShareLatest podcast episodes"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food" 'በሕይወት ሁሉ ነገር ተሳካልን፤ የእናታችንም ሕልም ተሳክቷል' በምንልበት ሰዓት እናታችንን አጣናት" ሊዲያ ዓለማየሁበመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ሳቢያ የደረሰውን የነዳጅ እጥረትና የዋጋ ንረት አስመልክቶ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ካቢኔ በነገው ዕለት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው