"በግብር ወቅት መንግሥት የሚጠይቀውን ሕጋዊ መንገድ አለመከተል ከቅጣት እስከ ንግድ ቤት መዘጋት ችግር ሊያጋልጥ ይችላል። ” አቶ ሙሉቀን አሰፋ16:15Muluken Assefa. Credit: M.AssefaSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (17.88MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ሙሉቀን አሰፋ የ Smart Lodge Tax and Accounting የሂሳብ ባለሙያ እና የግብር አማካሪ ፤ ግብር ከፋዮች የሚገባቸውን ምላሽ እንዲያገኙ ሕጋዊ መረጃዎችን በሰዓቱ ማቅረብ እንደሚገባቸው ምክረ ሃሳባቸውን ያጋራሉ።አንኳሮችግብር ከፋዮች ታክስን ከማሠራታቸው በፊት ማሟላት ያለባቸው ቅድመ ሁኔታዎችታክስን በወቅቱ ያለማሰራት የሚያስከትለው ችግርደንበኞችን በቋንቋቸው ማገልገል ያለው ጠቀሜታ ShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ