"በግብር ወቅት መንግሥት የሚጠይቀውን ሕጋዊ መንገድ አለመከተል ከቅጣት እስከ ንግድ ቤት መዘጋት ችግር ሊያጋልጥ ይችላል። ” አቶ ሙሉቀን አሰፋ16:15Muluken Assefa. Credit: M.AssefaSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (17.88MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ሙሉቀን አሰፋ የ Smart Lodge Tax and Accounting የሂሳብ ባለሙያ እና የግብር አማካሪ ፤ ግብር ከፋዮች የሚገባቸውን ምላሽ እንዲያገኙ ሕጋዊ መረጃዎችን በሰዓቱ ማቅረብ እንደሚገባቸው ምክረ ሃሳባቸውን ያጋራሉ።አንኳሮችግብር ከፋዮች ታክስን ከማሠራታቸው በፊት ማሟላት ያለባቸው ቅድመ ሁኔታዎችታክስን በወቅቱ ያለማሰራት የሚያስከትለው ችግርደንበኞችን በቋንቋቸው ማገልገል ያለው ጠቀሜታ ShareLatest podcast episodesበጅሮንድ ጂም ቻልመርስ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ባንክ የወለድ ጭማሪ በዋነኛነት ከመንግሥት ወጪ ጋር የተገናኘ አይደለም አሉኢትዮጵያ በሱዳን መንግሥት የተሰነዘረበትን ክስ መሠረተ ቢስ ስትል ውድቅ አደረገች"በጎ መሥራት ለራስም፤ ለማኅበረሰብም ጠቃሚ ነው። ሁላችንም መንፈሳችንን ወደ በጎ መንገድ መርተን ምሳሌ እንድንሆን በአደራ መልኩ ለማኅበርሰቡ አሳስባለሁ" ወርቅነህ ባይህፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁ