“የኢትዮጵያ ሕዝብ ለእግር ኳስ ያለው ፍቅር በአፍሪካ ተወዳዳሪ አይገኝለትም ማለት ይቻላል።” - ናደው አምባዬ

Nadew Ambaye (L), and Anbessa Football Club (R) Source: SBS Amharic and NA
አቶ ናደው አምባዬ - የቀድሞው የአንበሳ ቡድን ተጫዋችና በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የመጽሔት ዝግጅት ኤዲቶሪያል ቦርድ አባል፤ አውስትራሊያ ተገኝተው ስለተመለከቱት 23ኛው የኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን እግር ኳስ ቶርናመንት፣ የአንበሳ ሠራተኛ ቡድን፣ ስለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንና የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ይናገራሉ።
Share




