“የኢትዮጵያ ሕዝብ ለእግር ኳስ ያለው ፍቅር በአፍሪካ ተወዳዳሪ አይገኝለትም ማለት ይቻላል።” - ናደው አምባዬ

Interview with Nadew Ambaye

Nadew Ambaye (L), and Anbessa Football Club (R) Source: SBS Amharic and NA

አቶ ናደው አምባዬ - የቀድሞው የአንበሳ ቡድን ተጫዋችና በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የመጽሔት ዝግጅት ኤዲቶሪያል ቦርድ አባል፤ አውስትራሊያ ተገኝተው ስለተመለከቱት 23ኛው የኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን እግር ኳስ ቶርናመንት፣ የአንበሳ ሠራተኛ ቡድን፣ ስለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንና የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now