አቶ ናደው አምባዬ - የቀድሞው የአንበሳ ቡድን ተጫዋችና በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የመጽሔት ዝግጅት ኤዲቶሪያል ቦርድ አባል፤ አውስትራሊያ ተገኝተው ስለተመለከቱት 23ኛው የኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን እግር ኳስ ቶርናመንት፣ የአንበሳ ሠራተኛ ቡድን፣ ስለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንና የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Nadew Ambaye (L), and Anbessa Football Club (R) Source: SBS Amharic and NA
Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

