የምርጫ 2013 በስኬት መጠናቀቅ ፋይዳዎችና ለክሽፈት የመዳረግ መዘዞች ምን ሊሆኑ ይችላሉ?

Election 2021

Staff of the National Electoral Board of Ethiopia register people in a registration station in Addis Ababa, Ethiopia. Source: Getty

አቶ ነዓምን ዘለቀ - የቀድሞው የአርበኞች ግንቦት 7 ከፍተኛ አመራር አባልና የውጭ ጉዳይ ኃላፊና ዶ/ር ዮሃንስ ገዳሙ በGeorgia Gwinnette College የፖለቲካ ሳይንስ መምህር መጪውን የኢትዮጵያ አገር አቀፍ ምርጫ አስመልክተው ይናገራሉ። ዶ/ር ዮሃንስ “ይህ ምርጫ ፋይዳው ትልቅ ነው። ምክንያቱም ኢትዮጵያ በሕዝብ የተመረጠ፤ ሕዝባዊ ተቀባይነት ያለው መንግሥት ይኖራታል ማለት ነው” ሲሉ፤ አቶ ነዓምን በበኩላቸው “በአብላጫ ወይም በጥምር መንግሥትነት የሚመጣው መንግሥት ሕጋዊነትና ቅቡልነት እንዲኖረው ምርጫው በጣም አሥፈላጊ ነው” ይላሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service