“በአሜሪካ የተጣለው ማዕቀብ አሁን ቀላል ሊመስል ይችላል፤ ጠንቁ በምጣኔ ሃብት ዘርፍ አገሪቷን ሊያናጋ ሊያደቅ ይችላል” – ነዓምን ዘለቀ18:26Neamin Zeleke (L) and Dr Yohannes Gedamu (R) Source: N.Zeleke and Y.Gedamuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (16.41MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ነዓምን ዘለቀ - የቀድሞው የአርበኞች ግንቦት 7 ከፍተኛ አመራር አባልና የውጭ ጉዳይ ኃላፊና ዶ/ር ዮሃንስ ገዳሙ በGeorgia Gwinnette College የፖለቲካ ሳይንስ መምህር፤ ዩናይትድ ስቴትስ በኢትዮጵያ የጣለችው የሰሞኑ ማዕቀብና ገጥመዋት ላሉት ፈተናዎች መንስኤ ስለሚሏቸው አስባቦች ይናገራሉ።አንኳሮች የዩናይትድ ስቴትስ የጉዞ ማዕቀብና ቀጣይ ምጣኔ ሃብታዊ ጫናዎችየኢትዮጵያ መንግሥት ዲፕሎማሲያዊ ምላሾችወቅታዊው የኢትዮጵያ ገፅታ በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዘንድShareLatest podcast episodesየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም