“በአሜሪካ የተጣለው ማዕቀብ አሁን ቀላል ሊመስል ይችላል፤ ጠንቁ በምጣኔ ሃብት ዘርፍ አገሪቷን ሊያናጋ ሊያደቅ ይችላል” – ነዓምን ዘለቀ18:26Neamin Zeleke (L) and Dr Yohannes Gedamu (R) Source: N.Zeleke and Y.Gedamuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (16.41MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ነዓምን ዘለቀ - የቀድሞው የአርበኞች ግንቦት 7 ከፍተኛ አመራር አባልና የውጭ ጉዳይ ኃላፊና ዶ/ር ዮሃንስ ገዳሙ በGeorgia Gwinnette College የፖለቲካ ሳይንስ መምህር፤ ዩናይትድ ስቴትስ በኢትዮጵያ የጣለችው የሰሞኑ ማዕቀብና ገጥመዋት ላሉት ፈተናዎች መንስኤ ስለሚሏቸው አስባቦች ይናገራሉ።አንኳሮች የዩናይትድ ስቴትስ የጉዞ ማዕቀብና ቀጣይ ምጣኔ ሃብታዊ ጫናዎችየኢትዮጵያ መንግሥት ዲፕሎማሲያዊ ምላሾችወቅታዊው የኢትዮጵያ ገፅታ በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዘንድShareLatest podcast episodes"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀዩናይድ ስቴትስ የኢራንን መርከብ በቁጥጥሯ ስር አዋለች፤ ኢራን የአፀፋ እርምጃ እወስዳለሁ አለች