“በአሜሪካ የተጣለው ማዕቀብ አሁን ቀላል ሊመስል ይችላል፤ ጠንቁ በምጣኔ ሃብት ዘርፍ አገሪቷን ሊያናጋ ሊያደቅ ይችላል” – ነዓምን ዘለቀ18:26Neamin Zeleke (L) and Dr Yohannes Gedamu (R) Source: N.Zeleke and Y.Gedamuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (16.41MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ነዓምን ዘለቀ - የቀድሞው የአርበኞች ግንቦት 7 ከፍተኛ አመራር አባልና የውጭ ጉዳይ ኃላፊና ዶ/ር ዮሃንስ ገዳሙ በGeorgia Gwinnette College የፖለቲካ ሳይንስ መምህር፤ ዩናይትድ ስቴትስ በኢትዮጵያ የጣለችው የሰሞኑ ማዕቀብና ገጥመዋት ላሉት ፈተናዎች መንስኤ ስለሚሏቸው አስባቦች ይናገራሉ።አንኳሮች የዩናይትድ ስቴትስ የጉዞ ማዕቀብና ቀጣይ ምጣኔ ሃብታዊ ጫናዎችየኢትዮጵያ መንግሥት ዲፕሎማሲያዊ ምላሾችወቅታዊው የኢትዮጵያ ገፅታ በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዘንድShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረና