Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"በሀገራችን ሰላም እንዲመጣ ከተፈለገ መደራጀት ያለብን በአስተሳሰብና በአመለካከት ነው፤ የዘር ፖለቲካ በአዋጅ መታገድ አለበት" ደራሲ ንብረት ዓለሙ ካሣ

N Kassa.png
Author Nibret Alemu Kassa. Credit: N.Kassa and SBS Amharic

የ "ሕዝብ፤ ሀገር፤ መንግሥትና ሕግ የፖለቲካ ሀሁ" መጽሐፍ ደራሲ ንብረት ዓለሙ ካሣ፤ ስለ መፅሐፋቸው አንኳር ጭብጦች ያስረዳሉ። መጽሐፋቸው ቅዳሜ ታህሣሥ 27 / ጃኑዋሪ 6 በሜልበርን ፉትስክሬይ ክፍለ ከተማ ይመረቃል።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Share this with family and friends


የ "ሕዝብ፤ ሀገር፤ መንግሥትና ሕግ የፖለቲካ ሀሁ" መጽሐፍ ደራሲ ንብረት ዓለሙ ካሣ፤ ስለ መፅሐፋቸው አንኳር ጭብጦች ያስረዳሉ። መጽሐፋቸው ቅዳሜ ታህሣሥ 27 / ጃኑዋሪ 6 በሜልበርን ፉትስክሬይ ክፍለ ከተማ ይመረቃል።


አንኳሮች

  • የመጽሐፉ ዓላማና ይዘቶች
  • የፖለቲካ ግንዛቤ ጭበጣ
  • የመጽሐፍ ምረቃ ሥነ ሥርዓት

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now