የሴት ልጅ ግርዛት፤ ነርስ ንግሥት መልሆላንድ

Nigisti Mulholland

N Mulholland Credit: Royal Women’s Hospital.

ነርስ ንግሥት መልሆላንድ በሮያል ውመንስ ሆስፒታል የቤተሰብ እና ወሊድ መብት ትምህርት ፕሮግራም አስተባባሪ፤ በመጪው ሰኞ በአለም አቀፍ ደረጃ “ የሴት ልጅ ግርዛትን በፍጹም መታገስ የለብንም “ በሚል መርህ በየአመቱ ፌብሩዋሪ 6 ቀን የሚታሰበውን ምክንያት በማድረግ ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የሴት ልጅ ግርዛት የሚያስከትለው የእድሜ ልክ ጉዳት
  • የአውስትራሊያ ህግ በሴት ልጅ ግርዛት ላይ ያለው ቁርጠኝነት
  • ማህበረስብን ማስተማር የሚያመጣው አውንታዊ ፋይዳ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now