ነርስ ንግሥት መልሆላንድ በሮያል ውመንስ ሆስፒታል የቤተሰብ እና ወሊድ መብት ትምህርት ፕሮግራም አስተባባሪ፤ በመጪው ሰኞ በአለም አቀፍ ደረጃ “ የሴት ልጅ ግርዛትን በፍጹም መታገስ የለብንም “ በሚል መርህ በየአመቱ ፌብሩዋሪ 6 ቀን የሚታሰበውን ምክንያት በማድረግ ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የሴት ልጅ ግርዛት የሚያስከትለው የእድሜ ልክ ጉዳት
- የአውስትራሊያ ህግ በሴት ልጅ ግርዛት ላይ ያለው ቁርጠኝነት
- ማህበረስብን ማስተማር የሚያመጣው አውንታዊ ፋይዳ
Share






