የሴት ልጅ ግርዛት፤ ነርስ ንግሥት መልሆላንድ15:57N Mulholland Credit: Royal Women’s Hospital.ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.52MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ነርስ ንግሥት መልሆላንድ በሮያል ውመንስ ሆስፒታል የቤተሰብ እና ወሊድ መብት ትምህርት ፕሮግራም አስተባባሪ፤ በመጪው ሰኞ በአለም አቀፍ ደረጃ “ የሴት ልጅ ግርዛትን በፍጹም መታገስ የለብንም “ በሚል መርህ በየአመቱ ፌብሩዋሪ 6 ቀን የሚታሰበውን ምክንያት በማድረግ ይናገራሉ።አንኳሮችየሴት ልጅ ግርዛት የሚያስከትለው የእድሜ ልክ ጉዳትየአውስትራሊያ ህግ በሴት ልጅ ግርዛት ላይ ያለው ቁርጠኝነትማህበረስብን ማስተማር የሚያመጣው አውንታዊ ፋይዳ ShareLatest podcast episodes"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food" 'በሕይወት ሁሉ ነገር ተሳካልን፤ የእናታችንም ሕልም ተሳክቷል' በምንልበት ሰዓት እናታችንን አጣናት" ሊዲያ ዓለማየሁበመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ሳቢያ የደረሰውን የነዳጅ እጥረትና የዋጋ ንረት አስመልክቶ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ካቢኔ በነገው ዕለት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው