ልዑል አስፋወሰን ዓሥራተ ካሣ፤ የኢትዮጵያ የመጨረሻው ንጉሠ ነገሥት ቀዳሚ አፄ ኃይለ ሥላሴ የዘውድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ልዑል ዓሥራተ ካሣና የልዕልት ዙሪያሽ ወርቅ ልጅ ናቸው። በቅርቡ ስለምን የአማራ ሕብረት ግንባርን ተቀላቅለው በአውሮፓ የግንባሩ የዲፕሎማሲ ተጠሪ ለመሆን ግድ እንደተሰኙ ያስረዳሉ። "የኢትዮጵያዊነት አንደበቴ የተለወጠ ዕለት እኔ አልኖርም"ም ይላሉ።
አንኳሮች
- የአማራ ሕዝባዊ ግንባርን የመቀላቀል ውሳኔ መነሾ
- የአማራ ማንነትና ኢትዮጵያዊ ብሔራዊ ማንነት
- የዘር ፖለቲካ ላይ የተደራጀ የፖለቲካ ፓርቲ አወቃቀር አሉታዊ ተፅዕኖዎችና የክልከላ አማራጭ መፍትሔዎች
Share






