Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"የአማራ ሕዝባዊ ግንባርን ለመቀላቀል ያበቃኝ ባለፉት አምስት ዓመታት በኢትዮጵያ የተከሰተው ሁኔታ ነው" ልዑል ዶ/ር አስፋወሰን ዓሥራተ ካሣ

AW Kassa .jpg

Prince Dr Asfa-Wossen Asrate-Kassa, Head of the Amhara Popular Front Diplomatic Relations in Europe. Credit: AWA.Kassa

ልዑል አስፋወሰን ዓሥራተ ካሣ፤ የኢትዮጵያ የመጨረሻው ንጉሠ ነገሥት ቀዳሚ አፄ ኃይለ ሥላሴ የዘውድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ልዑል ዓሥራተ ካሣና የልዕልት ዙሪያሽ ወርቅ ልጅ ናቸው። በቅርቡ ስለምን የአማራ ሕብረት ግንባርን ተቀላቅለው በአውሮፓ የግንባሩ የዲፕሎማሲ ተጠሪ ለመሆን ግድ እንደተሰኙ ያስረዳሉ። "የኢትዮጵያዊነት አንደበቴ የተለወጠ ዕለት እኔ አልኖርም"ም ይላሉ።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Share this with family and friends


ልዑል አስፋወሰን ዓሥራተ ካሣ፤ የኢትዮጵያ የመጨረሻው ንጉሠ ነገሥት ቀዳሚ አፄ ኃይለ ሥላሴ የዘውድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ልዑል ዓሥራተ ካሣና የልዕልት ዙሪያሽ ወርቅ ልጅ ናቸው። በቅርቡ ስለምን የአማራ ሕብረት ግንባርን ተቀላቅለው በአውሮፓ የግንባሩ የዲፕሎማሲ ተጠሪ ለመሆን ግድ እንደተሰኙ ያስረዳሉ። "የኢትዮጵያዊነት አንደበቴ የተለወጠ ዕለት እኔ አልኖርም"ም ይላሉ።


አንኳሮች

  • የአማራ ሕዝባዊ ግንባርን የመቀላቀል ውሳኔ መነሾ
  • የአማራ ማንነትና ኢትዮጵያዊ ብሔራዊ ማንነት
  • የዘር ፖለቲካ ላይ የተደራጀ የፖለቲካ ፓርቲ አወቃቀር አሉታዊ ተፅዕኖዎችና የክልከላ አማራጭ መፍትሔዎች

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now