“ሕገ መንግሥቱ ካልተሻሻለ በስተቀር ኢትዮጵያ ውስጥ ሰላምና አንድነት ይኖራል ብዬ ለማመን በጣሙን ያስቸግረኛል” ልዑል ዶ/ር አስፋወሰን አሥራተ ካሣ18:03Prince Dr Asfa-Wossen Asrate Kassa. Source: AWA.Kassaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (16.67MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ልዑል ዶ/ር አስፋ ወሰን አሥራተ ካሣ ነዋሪነታቸው በአገረ ጀርመን ሲሆን፤ ደራሲ፣ የአፍሪካና መካከለኛው ምሥራቅ ጉዳዮች አማካሪ ናቸው። የእቴጌ መነን አስፋው የልጅ ልጅና የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የዘውድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የነበሩት የልዑል አሥራተ ካሣና የልዕልት ዙሪያሽ ወርቅ ገብረ እግዚአብሔር ልጅ ናቸው። በኢትዮጵያ ታሪክ ሶስተኛ ዲግሪያቸውን በማግኘት የተመረቁት ከፍራንክፈርት ዩኒቨርሲቲ ነው። “ድኅረ ምርጫ 2013 - ኢትዮጵያ ወዴት?” ለሚለው የመነጋገሪያ አጀንዳችን ላይ ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮች ቀዳሚ ብሔራዊ አጀንዳና አንገብጋቢ የሕዝብ ጥያቄዎችብሔራዊ ዕርቅየሕገ መንግሥት ለውጥShareLatest podcast episodes"የእኛ ዕድር ከዘርና ሃይማኖት ነፃ የሆነ ነው፤ ኑ ተደጋግፈን ማኅበራዊ ሕይወታችንን እናጎልበት፤ መልካም አዲስ ዓመት" የኢትዮ-አውስትራሊያ አንድነት መረዳጃ ዕድርየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም