“ሕገ መንግሥቱ ካልተሻሻለ በስተቀር ኢትዮጵያ ውስጥ ሰላምና አንድነት ይኖራል ብዬ ለማመን በጣሙን ያስቸግረኛል” ልዑል ዶ/ር አስፋወሰን አሥራተ ካሣ

Prince Dr Asfa-Wossen Asrate Kassa.

Prince Dr Asfa-Wossen Asrate Kassa. Source: AWA.Kassa

ልዑል ዶ/ር አስፋ ወሰን አሥራተ ካሣ ነዋሪነታቸው በአገረ ጀርመን ሲሆን፤ ደራሲ፣ የአፍሪካና መካከለኛው ምሥራቅ ጉዳዮች አማካሪ ናቸው። የእቴጌ መነን አስፋው የልጅ ልጅና የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የዘውድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የነበሩት የልዑል አሥራተ ካሣና የልዕልት ዙሪያሽ ወርቅ ገብረ እግዚአብሔር ልጅ ናቸው። በኢትዮጵያ ታሪክ ሶስተኛ ዲግሪያቸውን በማግኘት የተመረቁት ከፍራንክፈርት ዩኒቨርሲቲ ነው። “ድኅረ ምርጫ 2013 - ኢትዮጵያ ወዴት?” ለሚለው የመነጋገሪያ አጀንዳችን ላይ ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች


 

  • ቀዳሚ ብሔራዊ አጀንዳና አንገብጋቢ የሕዝብ ጥያቄዎች
  • ብሔራዊ ዕርቅ
  • የሕገ መንግሥት ለውጥ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now