አቶ ክፍሉ ታደሰ - የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) መሥራች፤ የቀድሞው ከፍተኛ አመራር አባልና የ “ያ ትውልድ” መጽሐፍ ደራሲ፤ኢሕአፓ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ስለሚኖረው ሥፍራና ሚና ይናገራሉ። “ኢሕአፓና የኢሕአፓ አባላት ኢትዮጵያን ብለው እንጂ ለጥቅም አይደለም የታገሉት” ይላሉ። ዳግም የቀረበ።
አንኳሮች
- የኢሕአፓ መለያየት
- የኢሕአፓ የወደፊት ሚናና ዕጣ ፈንታ
- የኢሕአፓ ውርሰ አሻራዎች
Share






