"ታሪክ እንደ ተርጓሚውና ተግባሪው ነው የሚሔደው" ልዑል ራስ መንገሻ ስዩም10:43Prince Ras Mengesha Seyoum. Credit: EBCኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.25MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ምልሰታዊ ምልከታ፤ ልዑል ራስ መንገሻ ስዩም - የቀድሞው የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ኅብረት (ኢዲኅ) መሥራችና መሪ፤ ስለ ድርጅታቸው ምሥረታና ፖለቲካዊ ሚና ይናገራሉ። ቃለ ምልልሱን ያካሔድነው ቀደም ሲል "ከኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ንቅናቄ እስከ ብልፅግና ፓርቲ" በሚል ርዕስ በልዩ ተከታታይ ዝግጅት ከዋነኛ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር አገራዊ ውይይት በአካሔድንበት ወቅት ነው።አንኳሮችየፀረ ደርግ የትጥቅ ትግል እንቅስቃሴከሱዳን በረሃ እስከ ኢሕ አዴግ የሽግግር መንግሥት ፓርላማ አባልነትከፖለቲካ ዓለም ስንብትShareLatest podcast episodes"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food" 'በሕይወት ሁሉ ነገር ተሳካልን፤ የእናታችንም ሕልም ተሳክቷል' በምንልበት ሰዓት እናታችንን አጣናት" ሊዲያ ዓለማየሁበመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ሳቢያ የደረሰውን የነዳጅ እጥረትና የዋጋ ንረት አስመልክቶ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ካቢኔ በነገው ዕለት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው