ፕሮፌሰር አዳሙ ዋለልኝ በሳን ዲዬጎ ሲቲ ኮሌጅ የእንግሊዝኛ መምህር፣ ሰሞኑን “The Saga of an African River: Two Arab Nations against Seven African Sources of the Nile” በሚል ርዕስ በ Horn of Africa Insight ለሕትመት ስላበቁት መጣጥፋቸው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የምዕራባውያን ሚና በሕዳሴ ግድብ ድርድር ዙሪያ
- የእሥራኤል ሚናና አቋም በሕዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ
- አስገዳጅ ሕጋዊ የውል ስምምነት
Share






