“በሕዳሴ ግድብ ላይ የእሥራኤል አቋም የመሙለጭለጭ ነው” - ፕ/ር አዳሙ ዋለልኝ

GERD

GERD Source: S.Bekele

ፕሮፌሰር አዳሙ ዋለልኝ በሳን ዲዬጎ ሲቲ ኮሌጅ የእንግሊዝኛ መምህር፣ ሰሞኑን “The Saga of an African River: Two Arab Nations against Seven African Sources of the Nile” በሚል ርዕስ በ Horn of Africa Insight ለሕትመት ስላበቁት መጣጥፋቸው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የምዕራባውያን ሚና በሕዳሴ ግድብ ድርድር ዙሪያ
  • የእሥራኤል ሚናና አቋም በሕዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ
  • አስገዳጅ ሕጋዊ የውል ስምምነት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now