“እንግሊዝ በ1925 ዳንግላ ላይ ስለ ዓባይ ለማጥናት ቆንስላ ጽሕፈት ቤት ከፍታ ነበር” - ፕ/ር አዳሙ ዋለልኝ13:54GERD (L) and Prof Adamu Walelign (L) Source: S.Bekele and A.Walelignኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.63MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፕሮፌሰር አዳሙ ዋለልኝ በሳን ዲዬጎ ሲቲ ኮሌጅ የእንግሊዝኛ መምህር፣ ሰሞኑን “The Saga of an African River: Two Arab Nations against Seven African Sources of the Nile” በሚል ርዕስ በ Horn of Africa Insight ለሕትመት ስላበቁት መጣጥፋቸው ይናገራሉ።አንኳሮች የግብፅና ሱዳን ጥያቄዎችና የጸጥታ ሥጋትየሁለተኛው ዙር ሙሌት ጠቀሜታዎችየሕዳሴ ግድብ ትሩፋቶችShareLatest podcast episodes"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁ