ፕሮፌሰር አዳሙ ዋለልኝ በሳን ዲዬጎ ሲቲ ኮሌጅ የእንግሊዝኛ መምህር፣ ሰሞኑን “The Saga of an African River: Two Arab Nations against Seven African Sources of the Nile” በሚል ርዕስ በ Horn of Africa Insight ለሕትመት ስላበቁት መጣጥፋቸው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የግብፅና ሱዳን ጥያቄዎችና የጸጥታ ሥጋት
- የሁለተኛው ዙር ሙሌት ጠቀሜታዎች
- የሕዳሴ ግድብ ትሩፋቶች
Share






