Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

“መኢሶንና ኢሕአፓ ቢተባበሩ ኖሮ ደርግ ሥልጣን አይዝም፤ የሲቪል መንግሥት ይመሠረት ነበር ብዬ አምናለሁ” ፕሮፌሰር በረከት ሃብተስላሴ

Interview with Prof Bereket Habteselasie

Prof Bereket Habteselassie Source: Courtesy of PD

ኢመረተስ ፕሮፌሰር በረከት ሃብተስላሴ - የኢትዮጵያ የመጀመሪያው ዐቃቤ ሕግና የቀድሞው የኤርትራ ሕገ መንግሥት አርቃቂ ኮሚሽን ሊቀመንበር፤ በቅርቡ ለሕትመት ስላበቁት አዲሱ ታሪክ ቀመስ ልብወለድ መጽሐፋቸው “DEFIANCE IN THE TIME OF CHAOS AND EXISTENTIAL THREAT” ይናገራሉ። የመጽሐፉ ጭብጥ በቀድሞው የመላው ኢትዮጵያ ሶሻሊስት ንቅናቄ (መኢሶን) መሪ ዶ/ር ኃይሌ ፊዳና ቤተሰብ፣ ፖለቲካ፣ ፍትሕ፣ እኩልነት፣ የሞራል ንቅዘት፣ ስደትና የፍቅር ሁለት ገጽታዎች ዙሪያ ያጠነጥናል።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Share this with family and friends


ኢመረተስ ፕሮፌሰር በረከት ሃብተስላሴ - የኢትዮጵያ የመጀመሪያው ዐቃቤ ሕግና የቀድሞው የኤርትራ ሕገ መንግሥት አርቃቂ ኮሚሽን ሊቀመንበር፤ በቅርቡ ለሕትመት ስላበቁት አዲሱ ታሪክ ቀመስ ልብወለድ መጽሐፋቸው “DEFIANCE IN THE TIME OF CHAOS AND EXISTENTIAL THREAT” ይናገራሉ። የመጽሐፉ ጭብጥ በቀድሞው የመላው ኢትዮጵያ ሶሻሊስት ንቅናቄ (መኢሶን) መሪ ዶ/ር ኃይሌ ፊዳና ቤተሰብ፣ ፖለቲካ፣ ፍትሕ፣ እኩልነት፣ የሞራል ንቅዘት፣ ስደትና የፍቅር ሁለት ገጽታዎች ዙሪያ ያጠነጥናል።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now