“መኢሶንና ኢሕአፓ ቢተባበሩ ኖሮ ደርግ ሥልጣን አይዝም፤ የሲቪል መንግሥት ይመሠረት ነበር ብዬ አምናለሁ” ፕሮፌሰር በረከት ሃብተስላሴ

Interview with Prof Bereket Habteselasie

Prof Bereket Habteselassie Source: Courtesy of PD

ኢመረተስ ፕሮፌሰር በረከት ሃብተስላሴ - የኢትዮጵያ የመጀመሪያው ዐቃቤ ሕግና የቀድሞው የኤርትራ ሕገ መንግሥት አርቃቂ ኮሚሽን ሊቀመንበር፤ በቅርቡ ለሕትመት ስላበቁት አዲሱ ታሪክ ቀመስ ልብወለድ መጽሐፋቸው “DEFIANCE IN THE TIME OF CHAOS AND EXISTENTIAL THREAT” ይናገራሉ። የመጽሐፉ ጭብጥ በቀድሞው የመላው ኢትዮጵያ ሶሻሊስት ንቅናቄ (መኢሶን) መሪ ዶ/ር ኃይሌ ፊዳና ቤተሰብ፣ ፖለቲካ፣ ፍትሕ፣ እኩልነት፣ የሞራል ንቅዘት፣ ስደትና የፍቅር ሁለት ገጽታዎች ዙሪያ ያጠነጥናል።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“መኢሶንና ኢሕአፓ ቢተባበሩ ኖሮ ደርግ ሥልጣን አይዝም፤ የሲቪል መንግሥት ይመሠረት ነበር ብዬ አምናለሁ” ፕሮፌሰር በረከት ሃብተስላሴ | SBS Amharic