“አገራችንን በዘር ከፍለን መከራዋን እያሳየናት ነው፤ ከዚያ እንድትወጣ ብናደርግ ደስ ይለኛል።” - ፕሮፌሰር ማሞ ሙጬ

Prof Mammo Muchie Source: Courtesy of MoIT
ፕሮፌሰር ማሞ ሙጬ - በደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ ምርምር ማዕከል ሊቀመንበርና በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ተጋባዥ ተመራማሪ፤ በአዲስ አበባ ከጥቅምት 17 እስከ ጥቅምት 22, 2012 ስለ ተካሄደው የአፍሪካ ፈጠራ ሳምንትና በግል ለኢትዮጵያ ስላላቸው ምኞት አንስተው ይናገራሉ።
Share