"ተሸንፎ በማሸነፍ መርህ ላይ ሳይሆን በማሸነፍ ላይ ብቻ መቀጠላችን ትልቁ ሽንፈታችን ይመስለኛል" ፕ/ር መስፍን አርአያ12:40The Angel of Peace. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (10.75MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ሰብሳቢ፤ የትግራይ ክፍለ አገር ሕዝብ በአገራዊ ምክክሩ ላይ የሚኖረውን ተካችነትና ከአገራዊ ምክክሩ የሚጠበቁ ውጤቶችን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የትግራይ ሕዝብ አገራዊ ምክክር ተሳትፎበምክክሩ ሂደት ሊገጥሙ የሚችሉ ተግዳሮቶችከአገራዊ ምክክሩ የሚጠበቁ ውጤቶችShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ የግድያ ሙከራ እንዳደረገ የተጠረጠረው ግለሰብ ማምሻውን ፍርድ ቤት ሊቀርብ ነውየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮችን ምዝገባ እንዲያከናውኑ ከተከፈቱ ምርጫ ጣቢያዎች መካከል 22ቱ ሕገወጥ ድርጊት በመፈፀማቸው መዝጋቱን አስታወቀመብቶቻቸውን ለነፈገቻቸው ሀገር መዋጋት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የጦር አባላት አገልግሎት ዝክረ መታሰቢያ"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴ