"ተሸንፎ በማሸነፍ መርህ ላይ ሳይሆን በማሸነፍ ላይ ብቻ መቀጠላችን ትልቁ ሽንፈታችን ይመስለኛል" ፕ/ር መስፍን አርአያ12:40The Angel of Peace. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.75MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ሰብሳቢ፤ የትግራይ ክፍለ አገር ሕዝብ በአገራዊ ምክክሩ ላይ የሚኖረውን ተካችነትና ከአገራዊ ምክክሩ የሚጠበቁ ውጤቶችን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የትግራይ ሕዝብ አገራዊ ምክክር ተሳትፎበምክክሩ ሂደት ሊገጥሙ የሚችሉ ተግዳሮቶችከአገራዊ ምክክሩ የሚጠበቁ ውጤቶችShareLatest podcast episodesስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food