"ኢትዮጵያ በደሜ አለችበት፤ ባይወለዱባትም ሥር መሠረቴ ኢትዮጵያ ናት የሚሉ ሁሉ በአገራዊ ምክክሩ ላይ የመሳተፍ መብት ነው ብዬ አምናለሁ" ፕ/ር መስፍን አርአያ16:54An Ethiopian citizen holds a national flag in central Rome, 04 August 2005. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (14.64MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ሰብሳቢ፤ የባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያንን አካትቶ በአገራዊ ምክክሩ ላይ ተሳታፊ ስለሚሆኑ ባለ ድርሻ አካላት ይናገራሉ።አንኳሮች የአገራዊ ምክክር ተሳታፊዎችየመንግሥት ሚና የበጀትና ድጎማ ምንጮችShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ የግድያ ሙከራ እንዳደረገ የተጠረጠረው ግለሰብ ማምሻውን ፍርድ ቤት ሊቀርብ ነውየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮችን ምዝገባ እንዲያከናውኑ ከተከፈቱ ምርጫ ጣቢያዎች መካከል 22ቱ ሕገወጥ ድርጊት በመፈፀማቸው መዝጋቱን አስታወቀመብቶቻቸውን ለነፈገቻቸው ሀገር መዋጋት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የጦር አባላት አገልግሎት ዝክረ መታሰቢያ"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴ