“በዘር የሚጣላ የዩኒቨርሲቲ ተማሪ የሕይወት ክህሎት የጎደለው ነው፤ ኢትዮጵያ እንደ አገር ትቀጥላለች።” - ፕ/ር ጣሰው ወልደሃና

Interview with Prof Tasew Woldehana

Prof Tasew Woldehana Source: Courtesy of TWH

ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃና በሙያ የምጣኔ ሃብት ፕሮፌሰር፣ በኃላፊነት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ናቸው። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን በጥናትና ምርምር ከአፍሪካ 10 ምርጥ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ለማድረግ ስለነደፉት ትልም፣ የትምህርት ፍኖተ ካርታ ጅምር፣ በዩኒቨርሲቲዎች የሚነሱት ግጭቶች የፖለቲካ ቅጥያዎች መሆንና የኦዲት ግኝቶች ዙሪያ ይናገራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service