“በዘር የሚጣላ የዩኒቨርሲቲ ተማሪ የሕይወት ክህሎት የጎደለው ነው፤ ኢትዮጵያ እንደ አገር ትቀጥላለች።” - ፕ/ር ጣሰው ወልደሃና

Interview with Prof Tasew Woldehana

Prof Tasew Woldehana Source: Courtesy of TWH

ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃና በሙያ የምጣኔ ሃብት ፕሮፌሰር፣ በኃላፊነት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ናቸው። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን በጥናትና ምርምር ከአፍሪካ 10 ምርጥ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ለማድረግ ስለነደፉት ትልም፣ የትምህርት ፍኖተ ካርታ ጅምር፣ በዩኒቨርሲቲዎች የሚነሱት ግጭቶች የፖለቲካ ቅጥያዎች መሆንና የኦዲት ግኝቶች ዙሪያ ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now