ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃና በሙያ የምጣኔ ሃብት ፕሮፌሰር፣ በኃላፊነት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ናቸው። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን በጥናትና ምርምር ከአፍሪካ 10 ምርጥ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ለማድረግ ስለነደፉት ትልም፣ የትምህርት ፍኖተ ካርታ ጅምር፣ በዩኒቨርሲቲዎች የሚነሱት ግጭቶች የፖለቲካ ቅጥያዎች መሆንና የኦዲት ግኝቶች ዙሪያ ይናገራሉ።
Share

Published
Updated
By Demeke Kebede
Source: SBS
Share this with family and friends
