“የጣልያን ቅኝ አገዛዝ ለኤርትራ ማንነት ማደግና ለፌዴሬሽን ምሥረታ ተፅዕኖ አሳድሯል” ፕ/ር የቢዮ ወልደማርያም11:51Prof Yebio Woldemariam. Source: Alexኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.19MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፕ/ር የቢዮ ወልደማርያም በቅርቡ “Profile of Courage: Eritrean Struggle Against Italian Colonialism and Fascism” መጽሐፋቸው ጭብጦች ያስረዳሉ።አንኳሮች የጣልያን ቅኝ አገዛዝና የእንግሊዝ ፖለቲካዊ ጣልቃ ገብነት ተፅዕኖዎችየኤርትራ ፌዴሬሽን ምሥረታ ውዝግብ መንስኤዎችየኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነትShareLatest podcast episodes"ይህ የትንሣኤ በዓል ለሁላችንም የፍቅር፣ የአንድነት፣ የመሰባሰቢያ፣ ራሳችንን የመጠየቂያ በዓል እንዲሆንልን ከልብ እንመኛለን" ቀሲስ መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሌ"እንኳን ለበዓለ ትንሣኤ አደረሳችሁ! እግዚአብሔር ሀገራችንን ኢትዮጵያንና መኖሪያችንን አውስትራሊያን ይባርክ" ወንጌላዊ የምሩ ታደሰ"የደቡብ አውስትራሊያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብን ሁለቱንም ወላጆች ላጡ ተፈናቃይ ልጆች ላደረጉት ትልቅ አስተዋፅኦ እናመሰግናለን" ወ/ሮ ገነት ቤተ ጌራወርቅ የም/ቤት አባልለጋሽ እጆች ከደቡብ አውስትራሊያ እስከ ደብረ ብርሃን መጠለያ ካምፖች