“አማርኛ የመሞት ሥጋት የለበትም፤ እንግሊዝኛ ወደ ወጣቶቻችን ዓረብኛ ወደ ልጆቻችን ሥርዓቱን ባልጠበቀ መንገድ እየደረሱ ነው” ፕ/ር ዘላለም ልታየው20:20There are 270 letters in the Amharic alphabet. Credit: Jerry Holt/Star Tribune via Getty ImagesSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (17.15MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ምልሰታዊ ምልከታ፤ ፕሮፌሰር ዘላለም ልታየው፤ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ልሳን መምህር፤ በቅርቡ በየሩብ ዓመት በሚታተመው Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture ላይ ለኅትመት ስላበቁት “Notes on language change in Amharic” ጥናታዊ መጣጥፋቸው ይናገራሉ። “የአማርኛ ቋንቋ ያልተለመደ ዕድገት ላይ ሃይ ባይ ጠፋ” ይላሉ።አንኳሮችየአማርኛ ቋንቋ ፈጣን ለውጦችና ምክንያቶቹየባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያን የቋንቋ ተፅዕኖዎችየቋንቋ ጥራት ደረጃ ጥበቃShareLatest podcast episodesየአውስትራሊያ ማዕከላዊ ባንክ የ4 ነጥብ 1 ፐርሰንት ወለድ ጭማሪ አደረገአውስራሊያ በቂ የነዳጅ ክምችት ስላላት ዜጎቿ እንዲረጋጉ አሳሰበችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባደረገው ማጣሪያ የፓርቲ አባል የሆኑ የምርጫ አስፈፃሚዎችን ማሰናበቱናን በአንድ ሳምንት ውስጥ 9.36 ሚሊዮን መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀስንብት - ሩፋኤል ተሰማ