"ጦርነቱን ተከትሎ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ትግራይ ያሉ አስተዳዳሪዎች የኢሰመኮን ጽህፈት ቤት ዘግተውታል፤ ውስንነት ቢኖረውም የርቀት ምርመራና ክትትል ዘዴ ሥራን እየሠራን ነው" ም/ዋ/ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ18:12Rakeb Messele Abera. Source: RM.Aberaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (16.25MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ አበራ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ለግጭቶች ዋነኛ መንሰዔዎች ስለሆኑትና አማራጭ ስለሚሏቸው የመፍትሔ መንገዶች ያመላክታሉ።አንኳሮች የግጭት ዋነኛ አስባቦችና የመፍትሔ መንገዶችየበጀት ዓመትና የኢሰመኮ ዓመታዊ ሪፖርት መያያዝተግዳሮችና ስኬቶችShareLatest podcast episodesበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ የግድያ ሙከራ እንዳደረገ የተጠረጠረው ግለሰብ ማምሻውን ፍርድ ቤት ሊቀርብ ነውየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮችን ምዝገባ እንዲያከናውኑ ከተከፈቱ ምርጫ ጣቢያዎች መካከል 22ቱ ሕገወጥ ድርጊት በመፈፀማቸው መዝጋቱን አስታወቀ