"ጦርነቱን ተከትሎ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ትግራይ ያሉ አስተዳዳሪዎች የኢሰመኮን ጽህፈት ቤት ዘግተውታል፤ ውስንነት ቢኖረውም የርቀት ምርመራና ክትትል ዘዴ ሥራን እየሠራን ነው" ም/ዋ/ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ18:12Rakeb Messele Abera. Source: RM.Aberaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (16.25MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ አበራ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ለግጭቶች ዋነኛ መንሰዔዎች ስለሆኑትና አማራጭ ስለሚሏቸው የመፍትሔ መንገዶች ያመላክታሉ።አንኳሮች የግጭት ዋነኛ አስባቦችና የመፍትሔ መንገዶችየበጀት ዓመትና የኢሰመኮ ዓመታዊ ሪፖርት መያያዝተግዳሮችና ስኬቶችShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስ