"ግድያ፣ የንብረት ውድመትንና 4.5 ሚሊየን የደረሰውን የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች መጨመር ለመቅረፍ አስቸኳይ የፖለቲካ መፍትሔ እንዲገኝለት ጠይቀናል" ም/ዋ/ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ16:20Rebeka Messele Abera. Source: RM.Aberaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (14.72MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ አበራ፤ የኮሚሽኑን ዓመታዊ ሪፖርት ዋነኛ ትኩረቶች አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የኢሰመኮ ዓመታዊ ሪፖርት አንኳር ምልከታዎችየምርኮኞችና እሥረኞች አያያዝየሚዲያ ሠራተኞች መብቶች ጥበቃShareLatest podcast episodesበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ የግድያ ሙከራ እንዳደረገ የተጠረጠረው ግለሰብ ማምሻውን ፍርድ ቤት ሊቀርብ ነውየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮችን ምዝገባ እንዲያከናውኑ ከተከፈቱ ምርጫ ጣቢያዎች መካከል 22ቱ ሕገወጥ ድርጊት በመፈፀማቸው መዝጋቱን አስታወቀ