"ግድያ፣ የንብረት ውድመትንና 4.5 ሚሊየን የደረሰውን የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች መጨመር ለመቅረፍ አስቸኳይ የፖለቲካ መፍትሔ እንዲገኝለት ጠይቀናል" ም/ዋ/ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ

Human Rights

Rebeka Messele Abera. Source: RM.Abera

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ አበራ፤ የኮሚሽኑን ዓመታዊ ሪፖርት ዋነኛ ትኩረቶች አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የኢሰመኮ ዓመታዊ ሪፖርት አንኳር ምልከታዎች
  • የምርኮኞችና እሥረኞች አያያዝ
  • የሚዲያ ሠራተኞች መብቶች ጥበቃ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now