“ፍላጎታችን የሕዝብን አስተሳሰብ በመቅረፅ ረገድ አንድ ትልቅ ሚዲያ ማቋቋም ነው” ጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ13:23Reeyot Alemu. Source: R.Alemuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.89MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ - የምንጊዜም ሚዲያ መሥራችና አዘጋጅ ከሕዳር 30, 2014 ጀምሮ ስርጭቱን ስለጀመረው ምንጊዜም ሚዲያ ትናገራለች።አንኳሮች የምንጊዜም ሚዲያ ምሥረታ፣ ስየማና ትርጓሜሳምንታዊ የስርጭት ፕሮግራም ዝርዝርየሶሻል ሚዲያ አዎንታዊና አሉታዊ ተፅዕኖዎችShareLatest podcast episodes"የስኳር በሽታ ሕመምተኞች ከሌሎች ሰዎች በበለጠ ከ2 እስከ 5 እጥፍ በላይ ለልብ ድካም ተጋላጭነታቸው ከፍተኛ ነው" ጌታእንዳለ ዘለቀየባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኑክሊየር ምሕንድስና ትምህርት በዘንድሮ የትምህርት ዘመን ሊጀመር ነው" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ