በዓለም በኮሮናቫይረስ ገደብ ስር በመቆየት ቀዳሚ ከሆነችው ሜልበርን ገደብ ውስጥ መቆየትና መውጣት በኢትዮጵያውያን አንደበት

Community

Sahlu Mekuria (L) and Almaz Abera (R). Source: S.Mekuria and A.Abera

ከ260 ቀናት በላይ በኮሮናቫይረስ ገደቦች ስር በመቆየት ከዓለም ቀዳሚ ሥፍራን የያዘችው ሜልበርን ከተማ ነዋሪ የሆኑት የቀድሞው ኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ቦክሰኛ አቶ ሳህሉ መኩሪያና ወ/ሮ አልማዝ አበራ፤ ገደቦቹን እንደምን እንደተቋቋሙና ለወደፊት ስላላቸው ተስፋና ማሳሰቢያ ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now